Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • Convertir en PDF
  • Liste de lecture
  • Abrégé
  • Livre audio
  • Chercher
  • Télécharger
  • myzon
  • S'identifier
  • registre
English  አማርኛ  Français  العربية
Livre du jour

ማዕቀብ.pdf


  • word cloud

ማዕቀብ.pdf
  • Extraction Summary

አንዳንድ ጸሐፈ ጆን ክሊፍ የሚባል ሰው ነበረ መጽሐፍ ቅዱስን ከሳቲንኛ ወደ እንግሊዝኛ ቋንቋ አዘጋጅተው አመጡና እኔ አሳተምኩት የዚህ መጽሐፍ መታተም እኔን ለእስራት ዳርጐኝ ነበር ወደ ጸጥታ መሥሪያ ቤት ተጠራሁኝ በአያንዳንዱ መጽሐፍ መሸጫ መደብር የለኝም ያለኝ ሳጥን ነው ሳጥኔ ውስጥ ነው ውድ እቃዎቼን ሸጉጨ የማስቀምጠው አንድ መጽሐፍ በእጄ ሲገባ ያ መጽሐፍ በየትኛው ደንበኛዬ ዘንድ እንደሚፈለግ አውቃለሁ አንዴ ፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ጋ ፄጄ ደንበኛዬ ናቸው ስለ ባንዳምች ጉድ የሚዘከዝክ መጽሐፍ ሰጠኋቸው እንዴት ደስ እንዳለኝ አትጠይቀኝ እንዲህ በማለቴ አንዱ ደግሞ መጣ ከባህር ማዶ ኮራ ጀነን ብሎ። ፍፍ ቂ ነገረ መጻሕፍት በአቅሜ ፊደል አትሞ ከማስራጨት ውጪ ለሀገሬ ምን ላደርግ እችል ነበር። ውለታ እንዲቆጠርልኝ ሣይሆን ለህሊና ዕርካታ ብዬ ነው የሰራሁት እኔ በሚገባው ልክ ስላልተማርኩ እንደ እኔ ለዕውቀት ጉጉ ለሆነ ልደርስለት በበበ ሸሸዎቸሻመመዎመችችችቸመወወቿፀኃፀፀፀመመ ው ጮጮ እሻ ነበር ደርሼለታለሁ በዚህ አድራጐት ሹመትም ሽልማትም አልጠበቅሁም ራስን ከማስደሰት የተሻለ ሽልማት የለም ይኸው ከስንትና ስንት ጊዜ በኋላ አድራሻዬን ከሰው ወስደህ ተጠቁመህ አለሁበት ድረስ ልትጠይቀኝ መጣህ ዋጋ ያለው ሰው ብሆን አይደል የተቀረው ነገር ሃላፊ ነው ቅድም ስለቤቴ መሸጥና ስለባዶ እዴ መቅረት ስነግርህ ባትነግረኝም ገብቶኛል ውስጥህ አዝኖልኛል አትጨነቅ ወደፊት ነው ማሰብ ሣሃያ ሰማንያ ባለ አንድ መኝታ ኮንደሚንየም ተመዝግቤያለሁ አሁን አድሜዬ ሊሞላ ነው ቤቱን ከደረስኩበት ደህና ካልደረስኩበትም ልጆቼ አሉ ር ኣሺማሂ ህበ ዬም መውጪያ እስከአሁን እንዳያችኋቸው እነዚህ ሰዎች ልብ የማይሉ እየመሰሉ ከአልፎ አግዳሚው ዘመን ጋር ወግ ይቋደሳሉ ማንበብ እወዳለሁ ብሎ ደጃቸውን የሚረግጥ ሁሉ እሱ በእነሱ ይነበባል ከአነበቧቸው ሰዎች አንዳንዶቹን አይረሷቸውም ይኸው ነው ይኹ ነው የፈሰሱበትና እየፈሰሱበት ያለው የሕይወት ወንዝ እንዳልኳችሁ እንደሚሸጧቸው እንደሚያነቧቸውና እንደሚያስነብቧቸው መጻሕፍት ሊነበቡ የሚገባቸው ባለታሪኮች ናቸው እኔ በወፍ በረር ቅኝት እንዲህ ካነበብኳቸው እናንተ ብትሆኑ በእነሱ ውስጥ ስንትና ስንት ቦታ አስጉዘው ይመልሷችሁ ነበር።

  • Cosine Similarity

ሺ ዶር ሀይሉ አርአያ እንደሚለው ሳንሱር በሁለት ይከፈላል አንደኛው ዕፊፅሴፅጎቿ መንግሥታዊዌ ሲሆን ሁለተኛው ባህላዊ ወይም ልማዳዊ ነው ዕፊፊፎ ሳንሱር የተጻፈና በሕግ የጸና ሆኖ የህጉ መጠን እንደጊዜው ሁኔታ የሚጠብና የሚሰፋ ነው ባህላዊ ሳንሱር ግን ያልተጻፈ ነገር ግን በቃል ወይም በውስጡ ታዋቂ በህብረተሰቡ ከትውልድ ትውልድ ሲተላሰፉ የመጡ እያንዳንዱ የህብረተሰብ አባል ከህፃንነቱ ጀምሮ የሚገነዘባቸው የክልል ተግባራት ስብስብ ነው ባህላዊ ወይም ልማዳዊ ሳንሱር በሕግ አይደነገግም ደንብ አይደነበብለትም በአዋጅ አይታወጆጅም ግና እያንዳንዱ ማኅበረሰብ ነውር የሚለው ነገር አለ ነገርዬው በቃልም ሆነ በምልክት አይገለጽም አርግጥ ነው በአንድ ቦታ የተነወረው ነገር ሴላ ቦታ ከምንም ላይቆጠር ይችላል የተሻለውን ለማቆየትና አይረቤውን ለማስወገድ እያንዳንዱ ህብረተሰብ ተወላጁን የሚያንጽበት ክፉ አመሉን የሚያርቅበት የሚቆጣጠርበትና የሚቀጣበት መንገድ ነው ባህላዊ ሳንሱር መንግሥታዊ ሳንሱር ግን አዋጅ አለው ሕግ ጠቅስህና አንቀጽ ጠርተህ የምትሟገትበት ቴአትርን በሚመሰከት መንግሥታዊ ሳንሱር በዓለማችን የተቋቋመው እኤአ በ ዓም መሆኑ ይነገራል በሩሲያ ቴአትርን ይመረምሩ አፎልቺከ እላፎቪፎ ስዩፎ ዐበፀ የባ ርፎዐያ ክዐቦሎሃ ሀይሉ አርአያ ዶር ዋሂስ ጥበብ ያአታተመ ለሥነ ጥበባት ሰሚናር የተዘጋጀ አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ዓም የነበሩት የሚመለከታቸው ባለሥልጣናት ብቻ አይደሱም ነገሥታትም ጭምር እንጂ ጀርመንም እኤአ ከ ዓም ጀምሮ ይህንን ስትተገብር ቆይታለች አንድ ሥራ ለሕዝብ ከመቅረቡ በፊት ልማትና ጥፋቱን መዝኖ የሚያቀርብላት ተቋም በመመስረት ለዚህ ሁሉ ምክንያት የሆነችው ግን ካቶሊክ ቤተክርስቲያን ናት ዛይማኖቷን የሚያስፋፋ ይዘት የሌለው እያንዳንዱ የኪነት ሥራ እየነቀፈችና እያወገዘች ኖራለች ምዕመናኑ ያንን የተከለከለ መጽሐፍ እንዳያነብና ቴአትሩን እንዳይመለክት ጥብቅ ትዕዛዝ በማስተላልፍ ተጽእኖ አሳድራለች ብዙውን ጊዜ አንዳንድ ደራስያንም ሆኑ ተደራስያን በሳንሱርና በገምጋሚ በሳንሱርና በአርታኢ መካከል ያለው ልዩነት ይምታታባቸዋል ያንዱን ለአንዱ የመስጠት ችግር ይስተዋላል ገምጋሚነት አንድ ሥራ ይመጥናል ወይስ አይመጥንም ስሜለው ጥያቄ መልስ መስጠትና የጥበብ ደረጃውና የጭብጡ ፋይዳ ምን ያህል ነው ብሎ ሙያዊ ፍተሻ ማካፄድ ነው ለምሣሌ አንድ ሰው አንድ የተውኔት ድርሰት ከጻፈ በኋላ ለአንድ ቴአትር ቤት ያስገባል እንበል የቲያትር ቤቱ መዝገብ ቤት ያንን ሥራ ከማን መቼ እንደተቀበለው በመዝገቡ ላይ አስፍሮ ለረቂቅ ድርሰቱ ኮድ ሰጥቶ ድርስቱ የማን እንደሆነ እንዳይታወቅ ለገምጋሚያን ቡድን ይሰጣል ቡድኑ ደግሞ ያነበውና ማለፍ መውደቁን ይነጋገርበታል ካለፈ ደራሲውን አግኝተው የምሥራቹን አብስረው ቴአትር ቤቱ ሊሰራው ፈቃደኛ እንደሆነ ገልጸው ማቃናት የሚገባውን ጠቁመው ወዳጅነታቸውን ያጠብቃሉ ረቂቅ ድርሰቱ ከወደቀ ደግሞ በምን ምክንያት እንደወደቀ በጽሑፍ ይዘረዘርለትና ጥንካሬና ድካሙ ይጠቀስለትና ድርሰቱ ተመላሽ ሆኖ ይሰጠዋል ይኸው ነው የብዙዎቹ አሰራር እነዚህ ገምጋሚዎች ሳንሱርን ተክተው ብቻ አይደለም ረቂቅ ድርሰቱን የሚመረምሩት ከፖለቲካዊ ከማኅበራዊና ከሃይማኖታዊ ጉዳዮች ጋር መነካት አለመነካካቱንም ጭምር ሊገመግሙም ይችላሉ የመገምገሚያ ሚዛናቸው ግን ለእነሱ ብቻ ሊሆን ይችላል የሚሰራው ብሔራዊ ቴአትር ጥሎ ያጣጣለው ሀገር ፍቅር ቴአትር በከፍተኛ ማዕረግ ሊያስተናግደው ይችላል ሁለቱም የየራሳቸውን መለኪያ መስፈርት አላቸውና። አርታኢው ፊደል ያርማል ሥርዓተ ነጥብ ያቃናል የሰዋሰውና የጽሑፍ ሕግጋቱ የሰመረ እንዲሆን ይጥራል የተድበሰበሰው ፍንትው ብሎ እንዲወጣ ይተሪል የተንዛዛውን ቀንሶ የተዝረከረከውን ሰብስቦ ሥራው ነብስ እንዲዘራ ችሎታውን ያስመሰክርበታል ይህ ሁሉ የሚሆነው ከደራሲው ጋር ተነጋግሮና ተመካክሮ ነው እያንዳንዳ አሳታሚ የራሱ የሆኑ አርታኢያን አሉት በድርጅቱ ደንብና መመሪሥ መሠረት ማለፉን የተነገራቸውን የተቀበሉትን ረቂቅ ድርሰት የተሻለ የሚሆንበትን መንገድ የሚቀይሱ ከጴዲፇሪደሳ ፖነፅጵቷያፖቻው አንዓር የሚገመግሙ አንዳን ደራስያን አርታኢው አዘጋጁ ይህን ሰርዝ ይህን ደግሞ ዘርዘር አድርገው ይፄኛውን ቃል በዚህ ተካው ይፄኛውን ደግሞ በእንደዚህ ሁኔታ ይስተካከል አለበለዚያ በእኛ በኩል ወይም በእኛ አሳታሚነት አይወጣም ሲባሉ አካሄዱን እንደሳንሱር ይቆጥሩታል ሳንሱር ማለት ግን ይሄ አይደለም ሳንሱር በተደጋጋሚ እንደተነገረው አንድ ሥራ ለሕዝብ ከመቅረቡ በፊት የሕዝብ ፀጥታ የሚያውክ ነገር እንዳይኖር ለመጠንቀቅ በሚል ሰበብ ላለው መንግሥት ጥብቅና የሚቆምና የመንግሥትን ሕልውና የሚያናጋ ነገር እንዳይከሰት ጥንቃቄ የሚያደርግ የራሱ የሆኑ ሠራተኞችና ቢሮ ያለው አካል ነው ብዙውን ጊዜ ለኅትመት ወይም ለስርጭት ያልበቁ ሥራዎችን አካሄድ መከታተልና መቆጣጠር ዋነኛ ሥራው ቢሆንም ሌላ ቦታ ታትመው ተስለው እና ተቀርጸው የመጡት ጽሑፎችን ሥዕሎችንና ድምፆችንም ይመረምራል እንደ ገምጋሚ ሥራው ዕፁብ ሆኖ ካገኘው መድረክ ላይ የሚወጣበትን የኅትመት ብርፃን የሚያይበትን መንገድ አያመቻችም ደራሲው ሙያዊ እውቀት እንዲኖረው ማገዝ የእሱ ተልዕኮም አይደለም የሳንሱር ሚና መንግሥት ሃይማኖትና ሕዝብ በሥራው ውስጥ በምን ዓይን እንደታዩ ማየት እንጂ ከየጥበባቱ መመሪያ አንጻር መገምገም አይደለም መ ው ዴ ፌክ አንድ ደራሲ ድርሰቱን ጽፎ ሲያጠናቅቅ ረቂቁን በማስታወቂያ ሚኒስቴር ቢሮ ሥር ወዳለው ሳንሱር ክፍል ይወስዳል እያንዳንዱ ረቂቅ በሦስት ቅጂ አባዝቶ መዝገብ ቤት ነው የሚያስገባው ረቂቅ ድርሰቱም ከዚህ ክፍል ወጥቶ ለሦስት ሳንሱር አድራጊዎች ይሰጣል ገምጋሚዎቹ አንብበው ሲጨርሱ ይወያዩበታል ይከራከሩበታል አጠቃላይ ፃሣባቸውን በቃለ ጉባኤ ያሰፍሩታል ቃለጉባኤው ላይም ይፈራረማሉ የክፍሉ አለቃም የተፈራረሙበትን አንብቦ ማኅተሙን አውጥቶ ይሁንታውን ወይም ክልከላውን ያጸድቀዋል ከዚያም ወደ መዝገብ ቤት ይላካል ደራሲው ከሳንሱር አድራጊዎች ጋር ሳይገናኝ ነው የረቂቅ ድርሰቱ ውጤት የሚነገረው ላንሱር ሕጋዊ ሆኖ ኢትዮጵያ ውስጥ ከተወለደበት ቀን ጀምሮ ከሠራው ሥራ ይልቅ አድብቶና አድፍጦ የሠራው እንደሚበዛ ብዙ ታዛብያን ይመሰክራሉ በፊታውራሪ ተክለ ሐዋርያት ተክለ ማርያም የተጻፈው የአውሬዎች ኮሜዲያ መሳለቂያ የተሰኘው የቴአትር ድርስት በደራሲውና በድርሰቱ ላይ ተቃውሞን አስከትሏል ደራሲው ይህንን ቴአትር ለመጻፍ ያነሳሳው የልጅ ኢያሱ ልጓሙ እንደወለቀለት ፈረስ መሆን ነው በዙሪያቸው አሽቃባጮችና ከንቱ አወዳሾች መብዛታቸውን ልብ ያለው ይህ ደራሲ በራሺያ ሀገር ሲደረግ እንዳየው በጨዋታ መልክ ትዕይንት አሰናድቶ ልጅ ኢያሉሱገፕ ለመገሰፅ አሰበ ግና ይላል ደራሲው ከጥፋት እንዲድጉና ወደ ቁም ነገር እንዲመለሱ ለማድረግ አቃተኝ ምንም ብታገለው የማልችለው ሆነብኝ ጥቂት ከታገልኩ በኋላ ተስፋ ቆርጨ መራቅ ግድ ሆነብኝ እንደምታውቁት ኢትዮጵያ ውስጥ ለመጀመሪያ ጌዜ ታየ በተባለ በዚህ የቴአትር ድርሰት ነው ሳንሱር የሥራ ስምምነቱን ከሀበሻ ጋር በስውር ተክለ ሐዋርያት ተክለ ማርያም ሉይዶ። በኋላ አጴጹው ባለፈው የሆነውን ነገር እርሳውና ኣዲስ ሕገ መንግሥት እንድታዘጋጅ መርጠንሃል ቢሮና መጻሕፍት ይዘጋጅልፃሃልና ከፈረንጆቹም ከኛም እያስተያየህ የተሻለውን ነገር እንድትሠራ አዘንሃል ብለው የመጀመሪያውን ሕገ መንግሥት በኢትዮጵያ እንዲያረቅ አደረጉት ቴአትሩ ለመጀመሪያ ጊዜ ታይቶ በተከለከለ ከ ዓመት በኋላ በአዔ ኃይለ ሥላሴ ዘመን ደግሞ በዕፅይታ ሲበቃ ብርፃንና ሰላም ጋዜጣ እንዲህ ብላ ፃፈች ይህን ጥቅም ያለው የቴአትር መጽሐፍ ክቡር በጅሮንድ ተሄዋርያት ጽፈው ለሕፃናት አስጠንተው በሺፀ ዓመተምህረት በመሴ ቴራስ ሆቴል የትያትሩን ጨዋታ አሣይተው ጥቂቶችን ሰዎች እንጂ ብዙዎችን ሰዎች ደስ ለማሰኘት አልሆነላቸውም ነበር ምክንያቱም በዚያ ዘመን ከአዋቂዎች አላዋቂዎች በኃይል ስለበዙ ነው ለቀዳማዊ ኃሥላሴ አድሜ ይስጥልን እንጂ ጊዜው እጅግ የተሻሻለ ስለሆነ አነዚህን ከፍተኛ መጻሕፍት በጅሮንድ ተሄዋርያት ፈልገው አጠራቅመው ለቅዱስ ጊዮርጊስ ትምህርት ዝኒ ከማሁ ማኅተመ ሥላሴ ወልደ መስቀል ጋሪ ቀጋር አዲስ አበባ ብርፃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ዓም ኅዳር ቀን ዓም ው ሙቁ ቤት ተማሪዎች እንዲያስጠና ለዳሬክተሩ ሰአቶ ዮፍታሔ ንጉሴ ሰጥተውት ተማሪዎቹ ደኅና አድርገው ዙ በኋላ በኅዳር ተን በዳግማዊ ምኒልክ ተሪ ቤት ተደረገና የተሰበሰቡትን ሰዎች እጆግ ደስ አሰኘ ይህን ደስ የሚያስኝ መጽሐፍ ከላይ አንደተመሰክተነው የአለአዋቂዎች ኃይል ስለበዛ እንዲጠፉ መክረው የታተሙትን ብዙዎች መጻሕፍት አጠፏቸው ነገር ግን ምንም በረዶ ሊበሳው የተዘራ ፍሬ ለዘር ያህል በጭራሽ አይጠፋምና ከደህና ቦታ ተጠግተው ተመከራ የዳነ ጥቂቶች ተገኙ በእኔ የንባብ ደረጃ ኢትዮጵያ ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ መጽሐፍ የማከፋፈልና የማሰራጨት ሥራ የጀመረው አንድ ሚሲዮናዊ ነው ሚስተር ዴቪድ የሚባል እንግሊዛዊ። ዮናስ አድማሉ ዶር የአማርኛ ሥነ ጽሑፍ ጉዞኮ መድፅያ ፇባዔ የኢትዮጵያ ደራስያን ማኅበር አርታኢ ደረጀ ገብሬ ብርፃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ዓም መስፍን ፃማርያም ዕምታ ያልታተመ ዓም ኛ የወጣ ግጥም ዴዴ ፌሩ ዴ ዴዴ ፍመ መ መ የሽ ላይ የሚሳለቅ ነው ሰልጥነናል ብለው የሚያደርጉትን መንቀባረር የሚኮንን ባለጉዳይን እፊታቸው አስቀምጠው ጫማቸውን ጠረጴዛ ላይ በመስቀል የሚያደርጉትን መዘባነን የሚቃወጦም ከከበርቴ ቤተሰቦቹ ጋር መግባባት አቅቶት ሠፊውን ሕዝብ ለማስተማር ቆርጦ ስለተነሳና ፈረንጅ ሀገር ተምር ስለመጣ አንድ ወጣት የሚያወራው የወጣት ፋኖ የተባለ ቴአትሩም በ ለአኦይታ በቅቶ ምክንያቱ ሳይገለጽ ነው የክልከላ አጥር የተበጀለት በዚሁ ዓመት ቸነፈር የሚል ሥሪ አቅርቦ ነበረ ባለሥልጣናቱ ግን ስማችን ጠፍቷል ብለው ሥራውን አጠፉት ቸነፈር በወቅቱ የነበሩ ከበርቴዎች ገንዘባቸውን አፍነው በመያዛቸው ምክንያት የሥራ አጥ ቁጥር እያደገና በረንዳ አዳሪው አየበዛ መምጣቱን የሚጠቁም ነው የመላኩ አሻግሬ ሸፍንፍን ቴአትር የተከለከለው በሥርዓተ ማኅበሩ ውስጥ ያለውን የአስተዳደር ጉድለት ቁልጭ አድርጐ በማሳየቱ ነው የባለሥልጣኑ ጉቦኛነት የአሰጣጥና የአቀባበል ዘዴው ረቂቅነት ገንዘብ በድሀው ላይ እያደረሰ ስሳለው በደል ቴአትሩ በብዙ በመናገሩ ነው ማሪኝ የተሰኘ ሥራውም የሴተኛ አዳሪነትና የመጠጥ ቤቶች መስፋፋት በማኅበረሰቡ ላይ እያስከተለ ያሰውን ጠንቅና የሴተኛ አዳሪዎችን አስከፊ ኑሮ የሚያሳይ በመሆኑ መድረክ ላይ እንዳይከርም ተደርጓል እነዚህና ሌሎች የታገዱ ሁለት ቴአትሮቹን ጨምሮ ቴዎድሮስ የቴአትርና የሙዚቃ ጓድ በተሰኘ ተንቀሳቃሸ ማዕከሉ አማካይነት ወዉደየክፍለ ሀገር በመዝመት በአንድ ከተማ በመደዳ አራት ቴአትሮችን አሳይቶ ወደ አዲስ አበባ ይመለስ ነበር መላኩ አሻግሬ በዚህ ዓይነት አቋራጭ መንገድ አንዳንድ ጊዜ ሲሳካለት አንዳንድ ጊዜ ደግሞ ለማሳየት ሲሞክር ለሁለት ሦስት ቀናት ያህል ይታሰራል አንዳንድ ቦታ ደግሞ በ ሰዓት ውስጥ ከተማውን ለቅቆ እንዲወጣ ከበላይ አካላት ትዕዛዝ ይመጣበታል በሐረርጌ በአሥመራ በጋሞጐፋ ንለማየሁ መኮንን ጋታረኖ ፇሥታሮ ሏቃምቷሥ ለትያትር ጥበባት ክፍል ለባቸለር አርትስ ዲግሪ ማሟያ የቀረበ ጥናታዊ ጽሑፍ ግንቦት ዓም ዝኒ ከማሁ ዶ በአጁጹ ኃይለሥላሴ ዘመን በሳንሱር ምርመራ አማካይነት ተቆርጠው ከወጡ ዓረፍተ ነገራት መካከል አንዱን አንቀጽ ማየት ይቻላል የለው ደም እንደ ውሃ የጠማቸው ናቸው ለሰይጣን የገበሩ በክፋታቸው የተወደዱና የተመሰገነ ይመስላቸው ይሆን በሰው ደም የሚዋኙ የቢሾፍቱ ቆሪጥ ያልኩኝ እንደሆነ ሊያስገድሉኝ ነው ስንት ህዓናት ናቸው ሰቢሾፍቱ ቆሪጥ በመስዋዕትነት የተገበሩት መተተኞች የኢትዮጵያን ሕዝብ እናስተዳድራለን ብለው በአስማታቸው ተጉትተው የፊጥኝ ወደቷላ አስረው በረፃብ በአርዛት በድንቁርና አስረው ይጫወቱበታል የአጴጹ ኃይለሥላሴ ሥርዓት ወድቆ ሴላ መንግሥት ሲመጣም ይሄፄ ደራሲ አፎይ ማለት አልቻለም ከ ዓም እስከ ዓም ድረስ ብቻ በተከታታይ አራት ቴአትሮች ውድቅ ተደርገውበታል አዬ ሰው ክሞት በኋላ ባዶ መሶብ እና ባቡር በመባል የሚታወቱቁ በምቹ መጨረሻ ኢዩኤል ዮሐንስ ልደት የሚል አንድ ቴአትር ጽፎ አዘጋጀ ዝግጅቱ በሀገር ፍቅር ቴአትር አዳራሽ የሚታይ ነበር ዝግጅቱ የንጉሠ ነገሥቱን የልደት በዓል አስታክኮ የተሰናዳ ነበር ንጉሙ መጡ ታደሙ የቴአትሩ አቅራቢ ከዚህ ቀደም ልክ እንደ ጸጋዬ ገመድኅን ልክ እንዴ ተስፋዬ ገሠሠ ሳንሱር ብዙ የጣለበት ሙያተኛ ነው ሆኖም የዝግጅቱ ተሳታፊዎች ንጉሥን የሚያስቀይም አንዳችም ነውር እንደሌለበት አስበው ነው ለመስራት የተነሱት ድርሰቱ ንጉሠ ነገሥቱን እንኳን ለልደት በዓል አደረሰዎ። አቤ ግን በዚህ በቃኝ አላለም ሌላ ጉድ እየጐለጐለ ደርግን መተቸት ቀጠለ ፖለቲካና ፖለቲክኞችንኖ ይዞ መጣ ስለዚህ መጽሐፍ ጃ ህ ልቦለድ በኢትዮጵያ ሥነ ጽሑፍ ታሪክ በብዙ ምክንያት ሊጠቀስ ይገባዋል ብዬ አምናለሁ ከምክንያቆቼ መካክል ጥቂቶቹን እነሆ በፖለቲካዊ ልቦለድነቱ ነዓነትና ፍትህ ፍለጋ ስለሚከፈል መስዋዕትነት ይተርካል የተለየ በሆነው ተራኪ ገጸ ባህርይው ከእናቱ ማኅፀን ጀምሮ ነውና የሚናገረው በትንቢት ተናጋሪነቱ ደርግ ሳይመጣና ሳይመሰረት ከአስራ አንድ ዓመታት ቀደም ብሎ ስለሚወድቀው መንግሥትና ስለሚመጣው ወታደራዊ መንግሥት በደንብ ተነግሮበታል እሱ ይሆናል ያለው አምባንነንነት ኖረን አይተነዋል በምናባዊ መቼቱ መጽሐፉ ውስጥ የሚጠቀሱ መቼቶች እራሱ የፈጠራቸው ናቸው በዚህ ዓለም ላይ ብንፈልግ የማናገኛቸው ባስከፈለው ዋጋ አቤና ሌሎች መጽሐፉ እንዲነበብ ጥረት ያደረጉ ሰዎች ስቃይ አይተውበታል ወዘተረፈ ይህ መጽሐፍ በቅርቡ በአዲስ አበባ በተለይ በፒያሳና በአራት ኪሎ መንገዶች በአስር ብር ተሽጧል ተጩኾበታል ተጩኾበታል ሥራውን የሚሰሩት ሰዎች የሚጠቀሙበት ቃል ነው አነዚህ መጻሕፍት ብዛታቸው ሺህ ሲሆን ከማተሚያ ቤት የወጡት በቅርብ ነው አቤ ገብኛ የዚህ መጽሐፍ ዕዳ ነበረበት የታተመበትፅ ሳይከፍል አለፈ እሱ ካረፈ ከሰላሣ ሦስት ዓመታት በኋላ መጽሐፉ ከታተመ ደግሞ ከሠላሳ ስድስት ። ህፀ ቪ ከበ ቋዚ ቋዐከበፀ ሃሂከፀፀ ከፀከሉፀፍበ ከፀኋዷሃፍጨበ ልከወ ፍዷቪከ ክጨከሣፀፀከ ልበ ጠከኪ የሚሉ ዓረፍተ ነገራትን ተጠቅሞ አዔው የፏሰፖሙን አንድ አባል አድርጎ ከመቁጠር ይልቅ እሳቸውን የፈሷዕሥሙን የበላይ በሰውና በእግጀር መካከል ያሉ ድንቅ ሐዋርያ ተደርገው ይታሰቡ እንደነበር ጽፏል ባየህ ኃይሉ ተሰማ ሎታኔሳጳ መጋፇሥ ኃይ ማርያምጋ ያጎዮኖመው ታባዊ ደራፈቷ አዲስ አድማስ ጋዜጣ ጥር ዓም ቀ ከ በደርግ ዘመን መንግሥት መጤ ለሚላቸው ኃይማኖቶች ቦታ አልነበረውም ከባዕድ ሀገር ሰርገው የገቡ ናቸው ማለት ብቻ ሣይሆን ይጻረሩኛል ብሎ ስለሚያምን ሃሳባቸውን በእንጭጩ ነበር የሚቀጨው ሪቻርድ ውርምብራንድ የተባለ አርመንያ የተወለደ በኮሚኒስቶች ዘንድ እጅጉን የተጠሳ አንድ ሰው ነበር ከፊል ዘመኑን በእሥር ቤት ነው ያሳለፈው በእሉና በመሰሎቹ ላይ ስለደረሰው እንግልትም ፐዕዚህሬ ጅጩ ከዘ በሚል ርዕስ ጽፎ አሳትሟል ይህ መጽሐፍ ወደ ኢትዮጵያ ሲገባ አብዮቱ አልፈነዳም ነበር የተማሪዎች አንቅስቃሴ ግን በአገር ውስጥም በውጪው አለምም እየጋለ እየተጋጋለ ሄዶ ነበር የተማረው ክፍል ካፒታሊስት ወይም ኮሚኒስት ለመሆን የሚመለመልበት ጊዜ ነበር አብዛኞቹ ምሁራን ኮሚኒስትን ለመቀበል መንፈሣቸውን አጥርተው ልቦናቸውን አቅንተው የሚጠባበቁበት ጊዜ ነበር እነዚህ ምሁራን ደግሞ በአብዛኛው ፃይማኖት አደንዛዥ እጽ ነው የሚሉ ያለፈው ስርዓትም ሕዝቡን ለመበዝበዝ የተጠቀመበት መሣሪያ ነው ብለው የሚያምኑ ነበሩ እናም በዚህ ዘመን ፐዕቪርሌዬኗ ሾዕ ርከቨይ ተተረጎመ ለሳንሱር ቢሮ በቀረበበት ዘመን አብዮቱ ቢፈነዳም እነ ኮሎኔል መንግሥቱ ኃይለማርያም ሥልጣኑን አልያዙትም ነበር አነ እንዳልካቸው መኮንን በጠቅላይ ሜኒስትርነት ሥልጣን በተሾሙበት ጊዜ መጽሐፉ ሳንሱር ክፍል ገብቶ አንዳችም መሰናክል ሳይገጥመው ታተጮመ ብዙም ሳይቆይ መጽሐፉ ላይ አብዮታዊ አርምጃ ተወሰደበት እንዳይሰራጭ ታንገደ በህቡዕ እየታተሙ የነበሩ ጽሑፎችን ለመከታተል መንግሥት በየቤቱ እየገባ አሰሳ በሚያካሂድበት ጊዜ በአንዳንድ አማኞች ዘንድ ይህ ለክርስቶስ ተሰቃየሁ የሚሰው መጽሐፍ ተገኘ መገኘቱም ዋጋ አስከፈለ በእያንዳንዱ ገጽ ላይ የሚያገኙት ሃሳብ ከመንገዳቸው የተለየ እንደሆነ አወቁ የማይቀበሉትን ነው የሚነግራቸው ኮሚኒስቶች ደስተኞች አይደሉም አንደ አምላክ የሚያመልኳቸው ጨካኝ መሪዎቻቸውም እንዲሁ ደስተኞች አይደሉም የስታሊንን ደስታ የራቀውን ህይወትማ መግለጹም ያስቸግራል አብዛኞቹ የቀድሞው ጓዶቹን ከገደለ በኋላ ሰዎች በመርዝ ይገድሉኛል ወይም አንድ ቀን እራሴን አጠፋለሁ የሚል የማያቋርጥ ፍርሃትና ሰቀቀን ነበረው ልክ እንደ ባንክ ካዝና ተዘግተው የሚጠበቁ ስምንት መኝታ ቤቶች ነበሩት እያንዳንዱን ሌሊት የትኛው መኝታ ቤት ውስጥ እንደሚያሳልፍ ማንም እንዲያውቅ አይፈልግም ነበር። በመጨረሻም ወደ ማስታወቂያ ሚኒስትሩ የሚያደርሰኝ ሰው ፈልጌ አገኘሁና የሳንሱሩን ኃላፊ በሚኒስትሩ ከሰስኩት ኃላፊው ተጠርቶ ፍው ፌዴ ፌዴ ሚኒስትሩ ዘንድ መጣ መጽሐፉ ለምን አንደተያዘ ሲጠየቅ ምክንያቶቹን መዘርዘር ጀመረ ለማይጨው ጦርነት በኋላ ንጉሠ ነገሥቱ ወደ አዲስ ስበባ ተመልሰው ሹማምንቶቻቸውን ሰብስበው ምን መደረግ አንዳሰበት ፃሣብ ይጠይቃሉ ሹማምንቱ አማካሪዎቻቸው ተወያይተው አብዛኞቹ ጃንሆይ በስደት ወደ ውጭ አገር እንዲፄዱ ይወስናሉ ይህ በእርግጥ የተደረገ እንጂ የፈጠራ ታሪክ አይደለም በውጭ ሀገርም በሀገር ውስጥም በተጻፉ መጻሕፍት የተረጋገጠ ጉዳይ ነው የሳንሱሩ ኃላፊ ግን ይህ አሠራር ዲሞክራሲያዊ በመሆኑ በዚያን ጊዜ በኢትዮጵያ ውስጥ የዴሞክራሲ ሥርዓት ነበር የሚያሰኝ ስለሆነ መጽሐፉ ሲለቀቅ አይገባውም ብጡ ተከራከረ በደርግ ዘመነ መንግሥት ዲሞክራሲ እንደነበረና በአፄ ኃይለ ሥላሴ ዘመነ መንግሥት ግን ዲሞክራሲ እንዳልነበር ማሣየቱ ነው በእሱ ቤት እና እነዚህ ሹማምንት በጃንሆይ በራሳቸው የተሾሙ እንጂ የኢትዮጵያን ሕዝብ በዲሞክራሲያዊ መንገድ ነፃ ሆኖ ያልመረጣቸው መሆናቸው እየታወቀ ማንኛውም የሀገር መሪ ከሹማምንቱ ከአማካሪዎቹ ጋር ሳይማከር ከባድ ውሣኔ እንደማይወስድ እየታወቀ አንዲያውም አስከ ምሣሌው አማካሪ የሌለው ንጉሥ ካለዓመት አይነግሥ እንደሚባል አየታወቀ የሹማምንቱ ውይይቱ በኢትዮጵያ ዴሞክራሲ ያለ ያስመስላል በሚል ሠንካላ ምክንያት መጽሐፌ ታገደ አኔም ክርክሬን ቀጠልሁና በመጨረሻም አንዳንድ ጥቃቅን ለውጦች ተደርገው በዚሁ ምክንያት የሚሆኑ ገጾች በአዲስ መልክ ታትመው ተጨማሪ ወጭም ተደርጐበት መጽሐፉ እንዲለቀቅ ተፈቀደ ግን በጠቅላላው ሁለት ዓመት ተኩል ያህል ያለአግባብ ተይዞብኝ ነው የቆየው ከፈለግህ ስለዚህ መጽሐፍ መጉላላት ስለተደረደሩት ምክንያቶቹና አኔም ስላደረግኩት ክርክር በጊዜው የሳንሱር ክፍል ኃሳፊ የነበረውን ሰው ልትጠይቀው ትችላለህ ዝነበ ወላ ዕሥዕታ ጋቋ ዖሟድፉታ ደራፈ ዕለተሰንበት አዲስ ዘመን ጥር ገጽ እና ወፌ ኡዴ መ መ ጸጋዬ ገብረመድኅን ከትቤት እንደተመለስኩኝ በ ዓም አንድ ጆሮ ደግፍጻ የሚባል ቴአትር ሠርቼ ሕዝባዌነት ያለው ጥበብ አቅርቤ ነበር ጆሮ ደግፍ የያዘው ሰውዬ በመድረክ ሳይ ስልቻ ያለፋ ስለነበር ያንን የፀጥታ ሰዎች በሌላ ተርጉመው ተቃወሙት እኔም ደነገጥኩኝ ከዚያ ጠዋት መጥተው ወሰዱኝ ለ ሰዓት ያህል እስር ቤት አቆዩኝ ይህ የመጀመሪያው እስር ቤት ቅምሻዬ ነው የዚህ ዓይነቱ ነገሮች አይዘነጉም ይታወሱሃል ነገሮች እየበሰሉ ጥበብ እያደገ ታዋቂነትን እያገኘ በሚመጣበት ጊዜ የዛሬ ስምንት ዓመት የጋና ቴአትር ሲታይ የደርግ መንግሥት በጣም ተቆጣ በአሳር ነው ያመለጥኩት እንዲያውም ለወዳጄ ለፕሬዚዳንት ሴንጐር ሄልቆፇ። ሲጠይቀኝ ካንተ ትዕዛዝ በፊት ቀደም ብለን አስረክበናል እለዋለሁ አለ ያለኝን አደረግሁ አለዋለሁ ያለውን አለ የሳንሱሩ ሰውዬ ግን በዚህ አላበቃም አልለቀቀኝም እንግዲያውስ በየትኛውም የመንግሥት ጋዜጣ ላይ መጽሐፉን በሚመለከት ምንም አስተያየት እንዳይወጣበት አለ አስተገበረው በአርታኢነት ከሠራሁዋቸው ሥራዎች መካከል የባሻ ቅጣው ትዝታ ፈጽሞ የማልረሳው ነው ባሻ ቅጣው የሚለው የሣህለ ሥላሴ ብርሃነ ማርያም መጽሐፍ በእኛም በደራሲውም በሌሎች አካላትም ብዙ መጉላላት አድርሷል ይህ ታሪካዊ ልቦለድ ነው ለክሣታሚ ድርጅቱ ይህን መጽሐፍ ለንባብ ማብቃት ማለት ኢትዮጵያዊነትን ማጠናከር ነው ሌሳ ዓላማ አልነበረንም ሳንሱር ተደረገ ሳንሱር በተደረገው መሠረት መታተም አለመታተሙ ለማረጋገጥ ከኃኦረሯናታ ጋር ተመሣክሮ ቀረበ በትዕዛዛቸው መሠረት ነው የሰራነው ቢሆንም ተያዘብን በምንም ዓይነት ይኹ መጽሐፍ ክዚህ እንዳይወጣ ተብሎ ተክለክለ ሁለት ዓመት ተኩል ፈጀ ይህን መጽሐፍ ለማስለቀቅ አንድ ምሸት ሦስት ሰዎች ማታ አምስት ሰዓት ላይ መጻሕፍት ተሸክመው ወደ መርካቶ ሲሄዱ አብዮት ጥበቃዎች ይይዛቸዋል ምንድነው የያዛችሁት። ይል ጀመር ተዋውሶና ገዝቶ አንብቦታላ ይህ የሆነው በዐዎቹ መጨረሻ ነው ይህን ያደረገው ሰው ደርግ ከወደቀ በኋላ የታወቀ የግል መጽሔትና ጋዜጣ ማዘጋጀት ጀመረ ራሱን የዲሞክራሲ ሐዋርያ አድርጐ መቁጠር ቀጠለ ሥሙኢ መሥ መመ መመመ የኢትዮጵያ ደራስያን ማኅበር ጋታርና ደነሳታሚው ጋታ በሚል ርዕስ በጥቅምት ወር ዓም ባዘጋጀው አንድ ፕሮግራም ላይ ከተናገሩት የተወሰደ አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ባሕል ማዕከል በ ዓም ቀደም ሲል የሳንሱር ሰራተኛ የነበረው አቶ ጐሹ ሞገስ የፕሬስ ተጠባባቂ መምሪያ ኃላፊ ሆኖ ወደ እኛ ኮሾ መጣ ሰውየው ጭንቅላቱን ሳይቀይር ነው ቫጃጄ ወደ እኛ ቢሮ የተዛወረው የሌሎች ሰዎችን ረቁቅ ድርሰቶች አጮልቆና አጉረጥርጦ በሚያይበት ዓይን ሰጋዜጣ የምንፅፋቸውንና ከአንባብያን ተቀብለን በየ ዓምዶቻችን የምናስተናግዳቸውን ጽሑፎች እየመረመረና በሳንሱራዊ ዓይኑ እየሰረሰረ ያሰቃየን ገባ አንዴ አያልነህ ሙላቱ የጻፈውንና የመንታ እናት የተሰኘውን ቴአትር ያየ ግርማ እንቻለው የተባለ የሥነ ጽሑፍ ሰው ቴአትሩን በሚመሰከት አንድ የትችት ጽሑፍ ይዞ መጣ እኔ የባሕል መድረክ የሚል ዓምድ አለኝ እነዚህ ዓይነት ጽሑፎች የሚስተናገዱት በእኔ አምድ ነው የትችት ጽሑፍ አቅራቢውን ደግሞ አላውቀውም ነበር ዘግይቶ ነው ባለሙያ እና የሳንሱር ሰራተኛ መሆኑን ያወቅኩት የመንታ አእናት የተሰኘውን ቴአትር ደረጃውን ያልጠበቀ ለ ፖፎፖምፖጋጋ ፍጆታ የተፃፈ ኪናዊ ለዛው የተሟጠጠ ወዘተረፈ ብሎ ተቸው አኔም ቴአትሩን አይቼው ስለነበር በግርማ ሚዛናዊ ሂስ አምፔቼበትና መግቢያ አበጅቼለት በዓምዴ ላይ አሰተናገድኩት ጋዜጣው ታትሞ ሲወጣ የመምሪያ ኃላፊው አበደ ጓድ ሊቀመንበር መንግሥቱ ኃማርያም ያዩትን በክብር አንግድነት ተጋብዘው መርቀው የከፈቱትን አብዮታዊ ቴአትር አንተ ማን ሆነህ ነው የምትተቸው። በተሰኘ ስም የሚጠራውን መጽሐፍ ዮሐንስ ክፍሌ ዳዲ የተረጐመው መጽሐፉ ወደ እስር ቤት እንዳይገባ ተከልክሎ ነበርናቅሬፊታችንን አሰምተን ነበር በፊት ያሰራችሁን የማርፈሷ ም ፊኔኔጋም ርዕየተ አለም አልገባችሁም ብላችሁ ነው የሚገባን ደግሞ ስናነብ ነው ስለዚህ ርዕየተ ዓለሙን የሚያስተዋውቁ መጻሕፍት ወደ ወህኒ ቤት እንዲገቡ አትከልክሉ ብለን ተነጫነጭን እነሱም አመኑበትና ፈቀዱልን እኛ ግን በሚገቡ መጻሕፍት ላይ የማርክስ ወይም የሌኒን ምስል እያስለጠፍን ልቦለድ ሥራዎችና ሌሎችም መጻሕፍት እንዲገቡ እናደርግ ነበር የዚህ ጽሑፍ አሰናጅ ከደራሲው ጋር ካደረገው ቃለ ጭውውት የተወሰደ ፐከፀ እከፀኮም የገባው በዚሁ መንገድ ነው ካለማወቅ ከሆነ እናንተ የምትሉትን ስሕተት የፈፀምነው እንድናውቅ ከፈለጋችሁ አዋቂ የፃዛፈውን እንድናነብ ይፈቀድልን በማለታችን ፖሊሶቹ አያውቁትም አያነቡትም ከነማኦ መጻሕፍት ጋር ተቀላቅሎ ይገባል ተስፋዬ አሠፋ የሚባል መሐንዲስ መጀመሪያ አንብቦት ሶስት አራት ገፅ ተርጉሞ አቀረበ ትርጉሙ ቀጥተኛ ነው ደረቅ የእንግሊዝኛ ቋንቋውን ለዛና ውበቱን ጠብቆ አልተረጐመውም ደረቅ በደረቅ ስለዚህ ማለዘቢያ እና ማለስለሻ የሚሆነውን ነገር ነገርኩትየአቅሜን ያህል ይህንን ጳካነግረው እስር ቤት ደጅ ነበርን ያኔ ጋሼ የምንለው ዮሐንስ ክፍሌ ዳዲ የደሻዝማች ክፍሌ ዳዲ ልጅ አጠገባችን ነበርእሱ ደግሞ ከ ነ በጠፀ የተባሉ መጽሔቶች ይመጡለትና አንብቦ ያስነብበናል አንድ ክፍል ውሰጥ ነው የምንተኛው እንቀራረባለን ማታ ውይይት አለ የጦፈ ክርክር እና ተስፋዬ በሚተረጉመው ሥራ ላይ የምንሰዋወጠውን አስተያየት አደመጠ በተለያዩ ቀናትም አደመጠ ተስፋዬ በምፈልገው ወይም በሚፈልገው ደረጃ ልክ ነገሩን እንዳላመጣልኝ ተገንዝቧልና እስኪ እኔ ልሞክረው አለ ጥሩ ትቤት ነው የተማረው እዚህ ዊንጌት ተምሯል እንግሊዝ ሀገር ፄዶ ነው ጋደርናሏም ጴድ ሶሟሂኒሴኤች ማዕሥረታን የያዘው የቋንቋ ችግር የለበትም የእንግሊዞችን ያህል እንግሊዝኛን ያወራበታል የኢትዮጵያ ሬዲዮ ድርጅት ሃላፊ ነበር በነገራችን ይ ወደ አየር መንገድ ገብቶ የሕዝብ ግንኙነታቸው ክፍል ባልደረባ በነበረበት ጊዜ ነው ከእኛ ጋር በኢህአፓነት ተጠርጥሮ የታሰረው ጋሽ ዮሐንስ ጥሩ ተርጉሞ አመጣግን የቋንቋ ቅንብር ችግር ነበረበት አየሁት ጥሩ ነው አልኩት አሱም የቅንብር ችግሩን አንተ የምትቀርፍልኝ ከሆነ ሙሉውን እተረጉመዋለሁ አለ ተስማማን ቤቴ የነበረውን መጽሐፍ አስመጣሁ የተረጐመውን ይሰጠኛል እኔ ከእንግሊዝኛ ጋር አስተያያለሁ የመጨረሻውን አስተያየት አስፋው ለተባለ እስረኛ እንሰጣለን አስፋው አሁን እንግሊዝ አገር ነው ያለው ዶክተር ሆኗል ዱክትርናው በምን እንደሆነ ባላውቅም እና አሱ ይገለብጣል በስምንት ደብተሮች ነው ተጽፎ ያለቀው ደብተሮቹ አሁንም አሉ ጋሽ ዮሐንስ እጅ ናቸው አንተ በአድሜ በትንሽ ብትበልጣቸው ነው ተተርጉሞ ካለቀ ድርሰቱ ለምን ከእኛ ጋር ይታሰራል። እኔም ቀጭ ብዬ ስለ ራሴ ቆይታ ማሠብ ጀመርኩ እኔስ ከዚያ እስር ቤት ምን ይዢ ነው የምወጣው ብዬ ማሠላሠል ያዝኩ እናም ያ የተተረጐመውን መጽሐፍ ወደ ቴአትር መለስኩት ወደ ሰባት ወር ፈጀብኝ ያው ተደብቀን ነው የምንተረጉመው እርሳሱም ደብተሩም ወደ ኣዩ ቸችጾ ቸቸቸ ችቸቸችች ቸቸ ቸቸ መ መናቹሽ ውስጥ የሚገባው ለወታደሮቹ ጉቦ ከፍለን ነው በእያንዳንዲ ገፅ ሳላይ ባሉ መስመሮች መሐል ተጨማሪ መስመር አእያሰመርኩ ገጹ ብዙ ጽሑፍ እንዲይዝልኝ አደረግሁ ልቦለዱን ወደ ቴስትር ከመለስኩት በኋላ ግን ወደ ውጪ ለማስወጣት አልቻልኩም ስለዚህ ፔርሙ ተክከዳድኖ ሲመጣ ሻዩን ከጠጣን በጊላ ወረቀቶቹን አቅጥቼፄ አስገባቸውና ለጠባቂያችን አሠጠዋለሁ አሱ ደግሞ ለወንድሜ ይሰጠዋል እሱ ደግሞ ቤት ወስዶ ወረቀቶቹን አውጥቶ በላስቲክ እየቀበረ ያስቀምጣል በነገርኩት መሰረት አሉ አሁንም አንዳንድ ገፆች ቡና ፈሶባቸዋል ጽሑፎቹን ባይጉጐዳም ቡና ፈሶባቸዋል ተፈታሁ ጋሽ ዮሐንስም ዘግይቶ ተፈታና የአፐዕ የበላይ ክፍል ሃላፊ አድርገው እየሰራ ነበርና ጥቂት ገንዘብ አገዘኝ በፖታይፖፓ አስመታሁት ያንን እንድሰራ ያነቃቃኝ እሱ ነውና ከተፃፈ በኋላ በ ይሁን በዓም በሁለት ቅጂ አሠርቼ ወሰድኩለትና በሁለታችን ስም መውጣት እንዳለበት ነገርኩት ከዚያም ለሳንሱር ክፍል ሰጠን ከ የወዲያነሽ ጋር ለሁለተኛ ጊዜዬ ነው ሳንሱር ክፍል ስሰጥ ማክሲም ጐርኪይ ሲጽፈው ወታደሮቹ ሕዝብን የመቀጥቀጫ መዶሻዎች ናቸው የሚል አስገብቷልና ይህችን ሠረዚት ሌላ ቦታ ደግሞ አንተ ወታደር ሁንና እኔ ደግሞ የሕዝባዊ ዐመፅ መሪ ስሆን አንተ ከወታደሩ ጐን ሁንና ደረቴ ላይ ተኩስህ ምታኝ ይላል አንዱ ገፀ ባሕርይ ከጓደኛው ጋር ሲቀላለድ ይህችንም ሠረዲት በዚያን ዘመን የነበረውን ሥርአት በቀጥታም ይሁን በተዘዋዋሪ የሚቃወም ነገር ሲሆን አንዲታተም አይፈቀድም የእኛን ሳይሆን የጐርኪይን ድርሰት መሰረዝ ቀጠሉ አለፈ የተሰረዘውን ሠርዘን ለመድረክ አንዲቀርብ ተፈቅዲል የሚል ወረቀት ይዘን ወደ ባህል ሚኒስቴር ወሰድነው እነሱ ደግሞ አንብበውት ለቴአትር ቤቶች ይሠጡልሃል በዚያን ጊዜ ጋሽ ዮሐንስ የሚያውቀው የፖለቲካ ካድሬ የነበረ ሰው ነበርና ቴአትሩ በአጭር ጊዜ እንዲቀርብ አድርግልን ብሎ ትብብሩን ጠየቀው ግና አራት አምስት ወራት አለፈ ስድስት ሰባት ወር ቀጠለ ዓመት ሞላ ከዚያ በኋላ ቀረ ቀረ እኔጋ ያኔ ቡናና ሻይ የፈስሰበት ከእስር ቤት የወጣው ጽሑፍ አለ የእግዚሀር ፍቃድ ከሆነ በዖምሙፖረ አስጽፈዋለሁ ጥርት ያለ ነው ደግሞ ሙንጭርጭር የሌለው አንድ ቀን ከብዙ ዓመታት በላ ጋሽ ዮሐንስ ቢሮ ፄጄ ቡና ስንጠጣ ለምንድነው ያንን መጽሐፍ የማታሳትመው የኅትመት ወጪውን ለመሸፈን አቅምህ ይፈቅድ የለም ወይ። ው መ መመ መመመ የሽ አማካይነት ያስቀፈደድነው ያሰደድነውና ያስገደልነው ደራሲ የለም የእኛ ጉዳይ የደራሲው ሰብእና አይደለም ከሚለው ነገር እንጂ ከሃሳቡ ባለቤት ጉዳይ የለንም ከተስማማን እናሳትመዋለን ካልተስማማን እንተወዋለን እንጂ ይህን ሠውዬ ያዙት ፈንጅ የሆነ ፃሣብ ይዞ ሊያፈነዳችሁ ነው አንልም የደህንነት ሥራ አንሰራም ደራሲውን አንሰልልም አናሰልልም እስኪ አንድ ሰው ይምጣ አንድ ሰው ጥራልኝ በደርግ ዘመን የነበሩ ሳንሱር አድራጊዎች አሳሰሩኝ የሚል እስኪ ይምጣና መረጃና ማስረጃ ይዞ ይሟገተኝ የለም እንዲሁ በሜዳ ዋጋቸውንና ቆዳቸውን ለማዋደድ ተሰሚነታቸውን ተገን አድርገው እኛን ያብጠለጥሉናል በእኛ ጊዜ በደርግ ዘመን ሳንሱር ስለ ነበረ እኮ ነው የምዕራቡ ዓለም ርካሽ ባህል ያልተንሰራፋው ሰው ወጉን ማንነቱን ይጠብቅ የሰውን አዕምሮ የሚረብሽ ባህልን የሚያጐድፍ ነገር አይሠራ ብሎ መከልከል ፃጥያት ነው። አያደርገውም እኛም እንደጥሩ የጴቻፇ ሰራተኛ ልፋጩን ማስወገድ እንጂ ደራሲው ይዞት የመጣውን ሥጋ ማበለሻሸት አይደለም ለአንባቢው ለተመጋቢው ነው ዋና ጥንቃቄያችን ያኔ መንግሥት የሚያሳትመው በጃንሆይም በኢሕአዴግም ዘመን »ው ፖሊስና እርምጃው ጋዜጣ ከመታተሙ በፊት እኛጋ ይመጣ ነበር ሳናየው አይታተምም የመንግሥትን ሣሃሣብ የማስቀየር አቅም የለኝም እንጂ ጋዜጣው ከኅትመት ሚዲያ እንዲወጣ ፍላጐቴ ነበር ለምን መሰለህ በጋዜጣው ኅብረተሰቡ አልተማረበትም ፖሊስ በሚንባ አልተጠቀመበትም በአብዛኛው ወንጀለኛው ሌባው ነው ልምድ የቀሰመበት የረቀቀ ሌብነት ተምሮ የሚወጣበት እንዲህ ያለ ነገር በጋዜጣም ሆነ በጭጂቺ ለማስተላለፍ የኛ ህዝብ ገና ነው አልሰሰጠነም ማሟዲያው ኬላ አበጅቶ ዘብ ሆኖ ቁሞ ትውልዱን ሲጠብቀው ይገባል ጨ ሩፌ መ መ መ መሽ ጌታቸው ለማ እውነት ነው ሌሎች እንደሚሉት ሳንሱር ደራስያንን ጨቁኗል ኪነትን አቆርቁዚል ሥራው አፍኖ ማደር ነበር ጤነኛ ማሰብ እና ማንበብ የሚወድ ሰው ደግሞ መታፈን አይወድም ሳንሱር ደግሞ በነፃነት ማሰብን አያበረታታም ለዚህም ነው የብዙዎችን ልብ ያደማው ሰእአስር ለስደትና ለሞት የዳረገው ሳንሱር ግን ሁልጊዜ ጐጂ አይደለም ሁልጊዜ ጐታች አይደለም ለሕዝብ ጥብቅና የሚቆምበት አጋጣሚ አለ ነውር እንዳይበዛ ለደህንነት የሚያሰጋ ነገር እንዳይፈጠር የሚተጋበት አጋጣሚ አለ ሳንሱር የሰውየውንም የፈጣሪውንም ሕይወት ጭምር ይታደጋል የበዓሉ ግርማ ኦሮማይ ወደኛ ቢሮ ቢመጣ ኖሮ እንዳይታተም በመከልከል ደራሲውን አትርፈን እንደ ሙሴ መቃብሩ ካለመታወቅ እናድነው ነበር የወሲብ ፊልሞች ወደ ኢትዮጵያ ተዛምተው የሕዝቡን ባሕል እንዳይመረዙ ሳንሱር የፈጸመው ተጋድሉ ቀላል አልነበረም አንድ ገጠመኝ ልንገርህ ሰውየው ውጭ ሀገር ፃያ ዓመት ቆይቶ መጣ ወደ ሀገሩ ሲገባ ሻንጣው ተፈተሸ አንድ የፊልም ካሴት ተገኘ ካሴቱ ለሳንሱር ቢሮ ተላከ ሳንሱር ካሴቱን ይዞ ወደ አምባሳደር ሲኒማ አመራ ሲኒማ ቤቱ ውስጥ ሦስት ሳንሱር አድራጊዎች ፊልሙን ማየት ጀመሩ የፊልሙ መሪ ተዋናይት ብቸኛ ናት ባልም ልጅም የላት ግና አንድ ፈረስ አላት ለፈረሱ ያላት ፍቅር ደግሞ የተለየ ነው አሱም ያለእሷ የሚሆንለት አይመስል። ባህፅ ህደጩፎት ነው ሳንሱር ገን ማጭድ ነጠ ስገዱ ህደወት ያበስራል ስንዱ ክህደዉት ደይቆርጣፅ ብዕር የዘራውን ፍቅር ስፅጣን በማጭድ ይቀርጣፀ ብስር የሕዝብ ዕፅዋት ስትክስተኝ ነው ጠመንጃ ደገሞ የዕፅዋት ስራጅ ነመ ስንዱ በትጋት የተከስወን ታጻጊ ተከል በትጋት ያስመስመውን ዘስዳ ሴሳጡ በፋሽስታዊ ድንፋታ ይጨፈጭፋፀ የዓስም የጥበባት ማዕፅክሎች ሁሱ የሕዝቦች ፍቅር መዝረያ መድረኮች ናቸመ የሀገር መመደድ ብስራቶች የበበቨልከከ ናቸወ ከነዚህኘ የሚቀርፕ የየዘመኑ የስፀጣን ማጭድ ደግሞ ሳገሱር ይባሳፀ ጋዬ ገመድኅገ ሽ ሱሙ ሚሚ ሲን ሠ ህ መጽሐፍ ኮለኔል መንግሥቱ ኃይለማርያም አብዝተው ከሚጠሉትና ከሚያንኳስሱት መጻሕፍት የሚመደብ ነው መሠ መጋሯሥ ኃይጎማኗያምሥ ፖፖፓታዎሥኞ ቁጥር ገነት አየለ በ ዓለማየሁ መኮንን ሳንሱርና ቴአትር በኢትዮጵያ በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የቴአትር ጥበባት ክፍል ለባችለር አርትስ ዲግሪ ማሟያ የቀረበ ጥናታዊ ጽሑፍ ግንቦት ዓም ር መ መመመ መመ ጹኡጨጨጨኢኢ መመ መመመ መመ ብ ይኸው ነው የወቃሽም የተወቃሽም ኑዛዜ ወወ በተለያየ መንገድ እንደተገለጸው ሳንሱር በአጹ ኃይለሥላሴም ሆነ በደርግ ዘመን ኢትዮጵያ ውስጥ ሁለት ቢሮዎች ነበሩት በአዲስ አበባ እና በአሥመራ አሥመራ ያሉት ሰራተኞች ግን የአዲስ አበባዎቹን ያህል አጥብቀው ተመልካች እንዳልነበሩ ግልጽ ነው የአሥመራው ቁጥጥሩ ልል ነበር በዚህም የተነሣ አስመራ የታተመ ታትሞም የተሰራጨ መጽሐፍ አዲስ አበባ ሲመጣ እንደገና እንደአዲስ ይመረመራል በተለየ ሚዛን ይሰፈራል ይህ ደግሞ በአንድ ሀገር ሁለት አይነት አሰራር እንደነበረ ማሳያ ነው አሥመራ የነበሩ አንባብያን የደረሷቸው ለአዲስ አበባዎቹ ግን ክልክል የሆኑ መጻሕፍት በቀኃሥ ዘመን ከተነበቡ ድርሰቶች መካከል ለመጥቀስ ያህልም የጄኔራል ዓቢይ አበበ አውቀን እንታረም የበቀለ ተገኘ ዩሊየስ ቄሣር የማሞ ውድነህ የደቡብ ሱዳን ብጥብጥን ማንሳት ይቻላል ሳንሱር ምንም እንኳን መንግሥትን የሚሜቀናቀን ርፅዮተ ዓለሙን የሚያንኳስስ ለኅብረተሰቡ ባህልና ሃይማኖት ግድ የሌላቸውን አእቆጣጠራለሁ አቅባለሁ ቢልም ሳንሱር አድራጊዎች ብዙዎቹን ሥራዎች የሚገመግሙት በራሳቸው እይታና እያንዳንዱን ቃልና ዓረፍተ ነገር በመሰላቸው መንገድ በመተርጎም ነው በዚህም የተነሳ በደራሲው ወይም በገጣሚው ፈጽሞ ያልታሰበ ትርጓሜ በመስጠት ጸሐፍያኑ ድንጋጤ ውስጥ እንዲገቡና በፍርፃት አንዲባንኑ አድርገዋል ለዚህም ምሳሌ ይሆን ዘንድ የአማረ ማሞን የአበራ ለማን የጌታቸው በለጠን የታገል ሰይፉንና የሌሎችንም ትውስታዎች መለስ ብሎ ማየት ይቻላል አንድ መጽሐፍ ውጭ አገር ተልኮ በባለሙያ ተገምግሞ ይሁንታ አግኝቶ ወደ ሀገር ውስጥ ቢላክም ሳንሱር ሳያየውና ከወቅቱ ፖለቲካ ጋር ያለው ተዛምዶና ተቃርኖ ሳይገመገም አንባብያን እጅ እንዲደርስ እንደማይፈለግም አይተናል ሳንሱር ሥራውን አይቶ ከፈቀደው እሺታውን ገልፆ ከነቀፈው በቁጥጥር ሥር አውሎ ሥራውን ያፍነዋል ወይም ያልመሰለውን ቃል ሰርኮዞ ያልወደዳቸውን ገፆች ቀንሶ ከሥር ይለቃቸዋል በዚህም የተነሣ ደራሲው ወይም አሳታሚው የሥራ ሞራሉ ይላሸቃል ሕሊናው ይቆስላል ንባብና አንባቢን ለማገናኘት የሚያደርገው ተነሳሽነት ይቀጭጫል ለተጨማሪ ወጪም ይዳረጋል የኩባዊው ቫልዲስ ቪሾ እና የሣህለ ሥላሴ ብርሃነ ማርያምን ትውስታዎች ማየት ይቻላል ። ዝቅ ባለ ደረጃ መናገር የለባትም ሰው ሲወቅስህ ክብር ባለው አማርኛ ሲያናግርህ ነው የምትሰማው ሃይለኛ ወ ብክ እንኳን ብትሆን ትሰበራለህ እናንተ ቆሻሾች ከተፈጠራችሁ በኋላ ይፄ ሁሉ ውድቀት ደረሰ ከልክ ግን አንተም ቆሻሻ ነህ ማለት ነው ኪነጥበብ እኮ ብዙዎች የለፉላትና ያለፉላት ናት ብዙ የተከበሩ ሰዎች የሞቱላት ኪነጥበብ ራሷ ማኅበረሰብ ናት ለዚህ ነው የምታከብራት የማኅበረሰቡ ዓይን እኮ ናት ልትቆሽሽ ልትረክስና ዝቅ ልትል አይገባትም ይላል ይልማ ገብረአብ የሆነው ሆኖ አንድ የፈጠራ ሥራም ሆነ ኢልቦለድ ድርሰት ከኅትመት በፊት የሳንሱር መንፈስ ሊጉበኘው እንደማይገባ የሚያስጠይቅ ነገር ከተገኘበት ግን ከታተመ በኋላ ደራሲው ወይም አዘጋጁ ወይም አሣታሚው ለፍርድ እንደሚቀርብ ሕገ መንግሥቱ ላይ የተደነገገ ቢሆንም እስካሁን ድረስ ዝስ የቀረበበት ደራሲ የለም ለማለት ይቻላል በርግጥ ጥቂት ጸሐፍት የሌላውን ስም የሚያጉድፍ ነገር ሰርታችኋል ተብለው ለኅትመት ያበቁትን መጽሐፍ እንዳያሰራጩ ተደርገዋል ይዘታቸው ግን ፃይማኖታዊ ነበር እጅግ በጣም አዝናኙ ነገር ኢሕአዴግ ኩራዝን ተቀብሎ ሜጋ አሣታሚ ድርጅት የሚል ስም አውጥቶ የፈጠራ ሥራዎችን ተቀብሎ ለኅትመት ሲያበቃ ትኩሳትን ማሣተም ጀመረ ስብፃት ሳንሱር እስካለ ድረስ በሕይወት እያለ የሚታተም አልመሰለውም ነበር ምናልባት በልጅ ልጆቼ ዘመን ይታተም ይሆናል ያለውንና ከተጻፈ ዓመት ያስቆጠረ ረቂቅ ልቦለዱን ጥቂት ለዝቦ የመንግሥት ተቋም እንደሆነ በሚነገርለት ሜጋ ታተመለት አሣተመለት ቕቹጅጽሐፉ ለኅትመት የማይመጥን ነው ያሉ ተቃዋሚዎች ለምን እንዲህ ተደረገጌ የሚል ቅሬታ አርግዘው የብዕር ሰይፍ መዝዘው ምን እንደሚሉት ያውቃልና አሳታሚው የተማፅኖ መግቢያ አስቀደመ ባልተለመደ መልኩ የሌሎች ደራስያንን ሥራ ሲያሳትም ያላደረገውን ስብሃት ግን ጊዜ ጠብቆ ቀደም ሲል በመጽሐፉ መግቢያ ላይ የተለጠፈበትን ማስተባበያ አሽቀንጥሮ ጥሎ የለዘበውን እንደወረደ አድርጐ የቃል ነውር የለውም ብሎ ሕገ መንግሥቱ ባጐናጸፈኝ መብት መሰረት ብሎ ትኩሳትንም ሌቱም አይነጋልኝንም ጳባተኛው መልዓክንም በግል አሳተመ በአንዱ መጽሐፍ መግቢያ ላይ እንዲህ አሰፈረ እንግዲህ አንባብያን ሆይ በገዛ ታሪኬ በገዛ ሺህ ዘመን የሀገሬና የራሴ ክርስትና በገዛ ውቤ በረፃዬ የኖርኩትን ያየሁትንና የስማሁትን በተቻለኝ አቅምና በታደልኩት የትረካ ተሰጥደ ለአራዳዎችም ለፋራዎችም ያገሬ ልጆች ያውም ከሊቅ እስከ ደቂቅ ለምን አላበረክትላቸውም። ጆ አንድ ሙዚቃዊ ቴአትር ደርሶ በማዘጋጃ ቤት ቴአትርና ባሕል አዳራሽ ለእይታ አብቅቶ ነበር ይህ ጨዋታ ፈረሰ በሚል ርዕስ የቀረበው ቴአትር ከሁለት ጊዜ በላይ ፌዴ ጸጋው መላኩ ዖንአረ ፀር ፖጎዎጋ ፉፖሃ ሪድቅ ግንቦት ቀን ዓም ገጽ ንጉሥ ረታ የዘፈን ግጥሞችን በመድረስ ሙዚቃዎችን በማቀነባበር የሚታወቅ የኪነጥበብ ሰው ሲሆን ከዚህ ዓለም በሞት የተለየው በ ዓም ነው ንጉጮ ረታ ፋንቱ ማንዶዬ የሚጫወታቸውን እንደ እጮዎድ ያሪታያ ወጎ ያሉ ተወዳጅ ዜማዎችንና ግጥሞችን የጻፈ በኢትዮጵያ የባሕል ኦርኬስትራ ውስጥ ከነተስፋዬ ለማ ጋር ጉልህ አስተዋፅዖ ያደረገ በደርግ ዘመን ማጋ ይረፈራሰ ምታ የተሰኘውን መዝሙር በማዘጋጀቱ በፀረ ደርግ አባላት በብርቱ ይፈለግ ስለነበር በኩሎኔል መንግሥቱ ኃይለማርያም ትዕዛዝ ለሦስት ተከታታይ ወራት በግዮን ሆቴል ማረፊያ ተሰናድቶለት በልዩ ጥበቃ ሰንብቶ ነበር ው ቁን በመድረክ ላይ ሊቆይ አልቻለም በአንድ ከፍተኛ የኢሕአዴግ ባለሥልጣን ትፅዛዝ ዳግም ወደ መድረክ እንዳይመለስ ተፈረደበት በዚህ ቴአትር መድረክ የተቃጠለ ቤት ባሏ የሞተባት የሀዘን ልብስ የለበሰች ሴት በረሃብ የወደቀ ሰው አንዲት የአረብ ሀገር ልብስ የለበሰች ወጣት ወዘተ ይታያሉ አንድ አቀንቃኝ ወደ መድረኩ እየወጣ አንጆት በሚበላና ዘለግ ባለ ድምጽ የወቅቱን የኢትዮጵያን ሁኔታ በዜማ ይገልጽ ጀመር ነፃ ወጣን ስንል ከግፈኞች ጥቃት ለካስ ነበረብን ታርደን ገደል መግባት ጉልበተኞች ተዉን በቃን እዘኑልን ከትላንቱ የከፋ ጥቃት አታምጡብን የሞት ሞት ከሆነ ዛሬም የእኛ ድርሻ ስናልቅ ካላዳነን ይቅር የሰው ጋሻ እያለ ይቀጥላል ከአፍታ ቆይታ በኋላ ደግሞ አንድ አዋጅ ነጋሪ ይመጣና ኅብረተሰቡ እንዲሰበሰብ ጥሪ ያስተላልፋል በዚህ ጊዜ የተለያዩ የብሔር ብሔረሰቦች አልባሳት የለበሱ ኢትዮጵያውያን ከተለያዩ አቅጣጫዎች ወደ መድረክ ገብተው ይሰበሰባሉ አንድ ባለሥልጣን የሕገ መንግሥቱን አንዳንድ ክፍሎች ለኅብረተሰቡ ያስተዋውቃል የመናገር መብት ተሰጥቶፃል ብሎ ባለሥልጣኑ አዋጁን ሲናገር ከተሰብሳቢዎች መካከል አንዱ ሁሉን ቢናገሩት ሆድ ባዶ ይቀራል አፍ ድንገት ቢሳሳት ባጭሩ ያስቀራል ሳይሻል አይቀርም መኖር አፍን ቋጥሮ ከአፍ ከአፍ የሚለቅም ሞልቷል የሰው ዶሮ የሚል ምላሽ ይሰጣል ይኸው ባለሥልጣን ቀጥሎ ቦታ ቦታ ተዘዋውረህ መሥራት ትችላለህ ሲል ከተሰብሳቢዎቹ አንዱ ቀድሞስ ማነው ከልካይ አትሂድ ባይ ደፍሮ ሰው በገዛ አገሩ ይኑር የሚል ታስሮ ዘመን አመጣሽ ነው እንዲህ የሚሉት ቃል እንኳን ወገን ባገር ባዕድ ያድግበታል ብሎ ተቃውሞውን ይገልፃል ባለሥልጣኑ ቀጥሎ የብሔር ብሔረሰብ መብት እስከመገንጠል ሲል አሁንም ከተሰብሳቢዎቹ አንዱ በቁጣ ዱዱ ሥሩ መ መ መ መ የዚህን ቋንቋ ትርጉም አናውቀውም ጥንትም እስኪገባን ድረስ ድምጽ አንሰጥበትም ይልቅስ በአንድነት ለሥራ እንነሳ ሁሉ ኢትዮጵያዊ ነው አትለዩን በጎላ እያለ ይቀጥላል ይህ ቴአትር ለሁለተኛ ጊዜ በተመደረከበት ወቅት የክብር እንግዳ የነበረ አንድ የኢሕአዴግ ባለሥልጣን አንዳንዶቹ ስዬ አብርሣ ነው ይላሉ ከላይ የተጠቀሱትን ምልልሶች ካዳመጠ በኃላ ቴአትሩ ሳይጠናቀቅ ከመቀመጫው በመነሳት ቴአትሩ እንዲቋረጥ ትዕዛዝ አስተላለፈ ጨዋታ ፈረሰ የተሰኘው ቴአትርም ጨዋታ ፈረሰ ዳቦ ተቆረሰ የሚለውን የሚያስታውሰን ሆነ ጸጋዬ ገመድኅን ጴጥሮስ ያቺን ሰዓት የተሰኘች ተውኔቱን ከሃያ ስድስት ዓመታት ቆይታ በኋላ በድጋሚ እንድትታይ ዝግጅቱን አጠናቆ በመጨረሻው ሰዓት እንዳይታይ ተከልክለናል ብሏል ጸጋይ ይኹን አስመልክቶ ታኅሣሥ ቀን ዓም በንግድ ሥራ ኮሌጅ አዳራሽ ጋዜጣዊ መግለጫ የሰጠ ሲሆን በፈጠራ ነፃነት ላይ ግድያ ማካሄድ እንደሆነና የኢትዮጵያን የጀግንነት ታሪክ ክህደት ኑኦንደሆነ ገልዷል እና ሳንሱር አለ ወይስ የለም። ዳዊት ፀጋዬ በግጥሞቹና በመጣጥፎቹ የሚታወቅ ሲሆን አንባብያን ዘንድ የደረሱ ለዳራ ታፖሁፆና ለርቀቅ ዖመው ሃጋቻ የተሰኙ መጻሕፍትም አሉት ው ማሳያ መድረክ አናጣም የሚለውን የፀሐፈ ተውኔቱን ሃሳብ ተኃራ ልምምዱ ተጀመረ ዳዊት ፀጋዬም ተረጋግቶ ማህበረ ፖለቲካዊ መጣጥፎችን በየጋዜጣው መከተብ ቀጠለ ልምምዱ ተጠናቆ ማሳያ መድረኩ የት ቢሆን ይሻላል በሚባልበት በሚባባሉበት ሰሞን አዘጋጁና አንድ የዝግጅቱ ተሳታፊ ከሀገር ወጡ ሳይታሰብ አሜሪካ የመግባታቸው ዜና ተሰማ ተዋንያኑ በዚህ የተነሳ ተደናገጡ መደናገጥ ብቻ አልበቃቸውም የነፃነት ፈለግን ጠረጣሯት ማስፈራሪያ ቢደርሳቸው ነው እንጂ ድንገት ብን ብለው አይጠፉም አሉ እራሳቸውንም ከልምምዱ ቦታ አራቁ ይህን ድርጊት ያስተዋለው ሰማያዊ ፓርቲ ድርሰቱን አንብቦ እኛም የምንለው ይህንን ነው ብሏልና ኃላፊነት ወስዶ በጀት መድቦ ተዋንያን እንዲመለመል አድርጎ ልምምዱ እንዲቀጥል አመቻች ተዋንያኑ እርስበርሳቸው ተረዳድተው እንደጨረሱ በጣሲያን ባህል ማዕከል ይታይ ዘንድ ለማዕከሉ ደብዳቤ ፃፉ በሐመረ ኪን የስነጽሁፍ ማህበር ስም እንደ ጣሊያን ያሉ የባህል ማዕከላት ከመንግስት በተቃረነ መልኩ ለሚንቀሳቀሱ ፓርቲዎች ያላቸው ቦታ የጠበበ እንደሆነ ይታወቃልና በሰማያዊ ፓርቲ ስም ደብዳቤ ማስገባቱ አልታይ ስላላቸው ነው ዳዊት አባል በሆነበት ማህበር ስም ደብዳቤው የተፃፈው ስምምነቱ የተፈረመው ደረስ የምረቃ ቀን ደረስሰ ተውኔቱ ከአጭር የረዘመና ከረዥም ያጠረ ነው አንድ ሰዓት የሚወስድ በአንድ ቤተሰብ ዙሪያ የሚያጠነጥን ባል የገዢው ፓርቲ ባለሥልጣን ሚስት ደግሞ የተቃዋሚ ፓርቲ መሪ አንድ ልጅ አፍርተዋል ተውኔቱ በግጥም የቀረበ ሲሆን የተለያየ የፖለቲካ ከአቋም ያላቸው እነዚህ ባልና ሚስት በፍቅርና በስላም እየኖሩ ሳለ በመንግሥት ባለስልጣናት በኩል በሚደረግ ግፊት ተንፈላሰው የተኙበት የትዳር አልጋ እንደዘበት ሊያረገርግ የሚታይበት ነው ቤታቸው በንትርክና በፖለቲካዊ ውይይት የጋለ ነው ባል ሚስት የባል ወንድም ባልየው ፕሬሱን እንደ ቦምብ እየተጠቀሙ ለሰላም ሳይሆን ለአመጽ ከቆሙ እንኳን እስር እንኳን አገር ግስለቀቅ ምንም አይገርምም ህይወቱም ቢነጠቅ ሲል ወንድምየው ደግሞ እውነት ለእናንተ አመጽ ስለሆነ መ መ መ መመ ጣብ መ ቂ እረፍት ስለሚነሳችሁ ሁሌ እያባነነ እነእገሌን ያስርነው ስለሆነ አይደለም ጋዜጠኛ ስላገኘናቸው ነው ሆነው ሽብርተኛ የሚል ታርጋ በመለጠፍ ኝ ታደክሙናላችሁ በየሚዲያው በመለፈፍ ይልቅ ከዚህ ራሳችሁን የማጥፋት ጎዳና ተመለሱ የራሳችሁን መቃብር ራሳችሁ አትማሱ እያለ ይሞግተዋል ሚስትም በየህዝባዊ መድረኩ በየተቃዋሚ ፓርቲ ጉባዔው ያላትን አቋም ስታንፀባርቅ ይደመጣል አባካችሁ ኢህአዴግ ነዓ እንዲወጣ ኑ ሃሳብ እናዋጣ ባርነት ነው እያደኑ ማሰር ባርነት ነው ሀገርን ማጠር ባርነት ነው መከፋፈል በዘር ባርነት ነው ወንበርን የሙጥኝ ማለት በማይቆርጥ የሥልጣን ጥም መሰቃየት ባርነት ነው ታሪክን መካድ ባርነት ነው ማንነትን መናድ ባርነት ነው ትምህርትን ከእውቀት ማፋታት የፖለቲካ ግብን ለመምታት ባርነት ነው ነፃነትን ማፈን ባርነት ነው አገርን ማምከን ባርነት ነው ለሆድ ማደር ባርነት ነው ህሊናን መገበር ባርነት ነው ትውልድን በብሔር መመንዘር ባርነት ነው በአገር ላይ ማመንዘር ባርነት ነው አገርን መመዝበር ባርነት ነው ፍትህን መጠምዘዝ እሰር ግደል ብሎ ማዘዝ ኑ አባካችሁ ኑ ተነሱ እንውጣ ኢህአዴግን ነፃ እናውጣ እያለ ይቀጥላል ተውኔቱ ተውኔቱ ሲጠናቀቅ እንደ ፕሮፌሰር መሥፍን ወልደማርያም ያሉት የታሪክና የፖለቲካ ልሂቃን ንግግር አደረጉ በዚህ ዘመንም ስሜቱን በተውኔት መልክ የሚያቀርብ የጥበብ ሰው አለ ተባለ ደራሲውም ተዋንያኑም ዝግጅቱ እንዲታይ ያስተባበረው አካልም ባህል ማዕከሉም መደነቅን አገኙ ወፌ ብ በማግስቱ ግን የጣሊያን ባህል ማዕከል ድንጋጤና ቅሬታ የተደበላለቀበት ደብዳቤ ፃዓፈላቸው በየሳምንቱም የሚታይበትን መንገድ እናመቻቻለን ያሉትን ነገር መተዋቸውን ተናገሩ እንዲህ አልመሰለንም ነበር አሉ እነ ዳዊትም ትርዒቱን የምናሳይበት መድረክና ዘመን እስኪመጣ ድረስ በቪሲዲ እናሰራጨውና ፃሳባችንን እናዳርስ አሉ ይህንን ምኞታቸውም በጋዜጦች ተዘገበ ጋዜጦችን አንብባ መሆን አለበት ይላል ዳዊት በ ዓም ተከስቶ ስለነበረው ሁኔታ ሲተርክ ጋዜጦችን አንብባ ነው ሚሚ ስብሐቱ በኤፍ ኤም ጣቢያዋ ቲያትሩ መታገድ እንዳለበትና በቪሲዲ እንዲሰራጭ መፍቀድ አመጽን እንደማበረታታት መሆኑን ስማያዊ ፓርቲ በእንደዚህ አይነት እንቅስቃሴ እጁን ማስገባት እንደሌለበት ተናገረች ይፄኔ ነው ሞራሌ የተነካው ስላላየችው ቲያትር ስትመሰክር ሥራው ህዝብ ዘንድ እንዳይደርስ መንግስት አስፈላጊውን እርምጃ ሁሉ እንዲወስድ ስታነሳሳ ይላል በዚህ በኢሕአዴግ ዘመን በሪኃሳፍ ፊዕርጂ ምክንያት የተጎዱ የተጎሳቆሉና የተሰደዱ የከሰሩ ጋዜጠኞች መኖራቸው አይካድም ማዕረጉ በዛብህ ኢትዮጵያ ውስጥ በጋዜጦችና በጋዜጠኞች ሳንሱር ኖሮ እንደማያውቅ ይመሰክራል ሳንሱር በጋዜጠኞች ላይ ኖሮ አያውቅም ያለው ኃሷፍ ፊጋፅሪርጂፖ ነው ራስን ሳንሱር ማድረግ በዘውዱ ሥርዓትም ሆነ በደርግ ጊዜ ጋዜጠኞች ልክ እንደደራሲዎች ሠዓሊዎች እንደ ድምጻውያን ከኅትመት በፊት ሥራቸውን አያስመረምሩም አንድ ጽሑፍ ከመታተሙ በፊት ወደ ቅድመ ምርመራ ቢሮ ፄደው አልፏል ወይስ ወድቋል ብለው አይጠይቁም እንደዚህ የሚያደርጉት ከጋዜጠኛነት ሙያ ውጪ ያሉ ሰዎች ናቸው አንዳንዶች አገራችንን ለቀን እንድንስደድ ምክንያት ሆኗል ብለው የነበረውንና ያለውን መንግሥት አውግዘው ሳንሱርን ነቅፈውታል አንዳንዶች የማይሸር ጠባሳ በኀሊናችን ላይ እንዲታተም አድርጓል ጨጨ መ ኢትዮጵያ ውስጥ ሳንሱር ከተነሳ በኋላ አብዛኛው ጋዜጠኛ እንደዚህ ብል እንዲህ አይነት አደጋ ይደርስብኛል በሚል ፍራቻና እንዲህ አይነት ጽሑፍ በጋዜጣዬ ላይ ባስተናግድ የማኅበረሰቡን ባሕልና ወግ መጻረር ይሆንብኛል በሚል ጥንቃቄ ብዙዎቹ ስጋት ውስጥ « እንደሚወድቁ ፐ የተባለች አጥፒ ህከከቦፀ ሸ ርበከፎ ይቦፀየፍይፀርክፀ ኩዕጠ ከዝፀዉ በሚለውና ኖርዌይ በታተመው መጽሐፏ አብራርታ ገልጻለች መጓዕረጉ በዛብህ በአዔ ኃይለ ሥላሴ ዘመን በደርግ እና በኢሕአዴግ ዘመን በጋዜጠኝነት ያገለገለ ስለሙያው ምንነት መጽሐፍ የጻፈ ስለ ጋዜጠኝነት በተለያዩ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ያስተማረ አንጋፋ የሙያ ሰው ነው ፍቀ መ ከ ብለው የሳንሱር አድራጊዎችን መንፈስ ክፉኛ አውግዘዋል እንደ ኢትዮጵያ መጻሕፍት አሳታሚ ድርጆት ያሉ ተቋማት ደግሞ ሳንሱር የአልፏል ምልክት ካደረገባቸውና መጽሐፉን አሳትመው ካወጡ በኋላ እንደገና ምርመራ ተካሂዶባቸው እንዲቃጠሉና ሕፀፅ ያለባቸው ገፆች ተገንጥለው እንዲወጡ ተደርገው ለተጨማሪ ወጪ መዳረጋቸው የታወቀ ሆኗል በሌላ በኩል ደግሞ ሳንሱር አድራጊዎች በመስሪያ ቤታችን ስም በዘውዱም ሆነ በደርግ ዘመን ንብረቱ የተወረሰበት እስር የተበየነበት ሽጉጥ የተመዘዘበት ሞት የተፈረደበትና ሌላ አካላዊ ጥቃት የደረሰበት ደራሲ እስኪ ይምጣ ባዮች ናቸው ባይሆን ከአካላዊ ጥቃት ያልተናነሰ የኅሊና መረበሽ ደርሶብናል የሚሉ የብዕር ሰዎች አጋጥመውናል ነው የሚሉት ደራሲው በጻፈው ፖለቲካ በጻፈው ወሲባዊ ትረካ በጻፈው ምስጢራዊ አጀንዳ ሰበብ ቁጥጥር እንዲካፄድበት ለመንግሥት አሳልፈው የሰጡት ሰው አንደሌለ የሳንሱር ባለሙያዎች ይናገራሉ ሆኖም ግን ደራሲዎቹ ሥራቸው በሳንሱር ከተያዘባቸው በኋላ መረጋጋት የሰፈነበት ኑሮ እንደማይኖሩ እንደወጡ የሚቀሩ እንደሚመስላቸው ሞራላቸው እንደሚሰለብ ብዕራቸው እንደሚታመም ከመመስከር አልበዘኑም ደራሲዎች ሳንሱር አድራጊዎቹ በአብዛኛው ለገዢው ፓርቲ ያደሩ በርዕዮተ ዓለም አስፈጻሚነታቸው የታወቁ ናቸውና አድብተው እንደሚያጠቋቸው ይገምታሉ ታትሞ ከወጣ በኋላ የሚደረገው ቁጥጥር የመንግሥት የደህንነት አባላት ሥራ መሆኑንም ልብ ካለማለት የተነሳ ብዙ ጊዜ ሲወነጅሉ ይደመጣሉ አሁንም ቢሆን ሳንሱር ማድረጊያው መቆጣጠሪያ ቤቱ ቢፈርስም እንደ ጋዜጠኛነት ባሉ ሙያዎች በእጅ አዙር የሚደረጉ ማዕቀቦች አልተነሱም መንፈሱ ሙሉ ለሙሉ አለቀቀም አሁንም ለጥቂቶች ያልተከፈቱ ደጆች አሉ ክልከላው ብቅ ጥልቅ ይላል አራሳቸውን ሳንሱር የሚያደርጉ የቴአትር ቤት ሥራ አስኪያጆችቨቫ የማተሚያ ቤት ኃላፊዎች ገምጋሚዎችና አሳታሚዎች አሉ ሳንሱር በዘውዱ ሥርዓትና በደርግ ዘመን የነበረ አወቃቀሩና መቤቱ በአዋጅ ቢፈርስም ኢትዮጵያ ሃሳብን በነፃነት የመግለጽ መበት ብጤ መ አሁን አንድ ጥናት ጀምሬያለሁ ጋዜጠኛ ጋዜጠኛነትና ነዓ ፕሬስ በኢትዮጵያ በሚል ርዕስ ጉዳዩ ብዙ የሚያወያይና የሚያከራክር ነው ብዬ አስባለሁ ጥናቱ ከ ዓም እስከ ዓም ድረስ ባሉት ጊዜያት ኢትዮጵያ ውስጥ ጋዜጠኝነትን በተመለከተ ስለተከፈለ ሰማዕትነትና መስዋዕትነት ይተርካል እነማን በገንዘብ እንደተቀጡ እነማን ከስራ እንደተፈናቀሉ እነማን እንደተሰደዱ እነማን እንደታሰሩ እነማን የአርበኝነት ሚና እንደተጫወቱ እነማን የባንዳነት ተልዕኮ እንዳላቸው እነማን በሙያው ስም የውስልትና ሥራ እንደሰሩ በሌሎቹም ርዕሰ ጉዳዮች ነባሮቹንም አዳዲሶቹንም የሚያካትት ይሆናል ፍፍቁሞተሞ ዴዴ ኢሎኢጤ ው ው የተከበረባት ሀገር እንደሆነች ቢነገርም በተቃራኒው መልኩ ሳንሱር በአንዳንድ ሰዎች ልብ ውስጥ መስሪያ ቤቱን ገንብቷል ይህ ቤት ሙሉ ለሙሉ የፈረሰ ቀን ሰከያኒውም ለአንባቢውም ትልቅ የምስራች ነው እናም የመናገርና የመጻፍ መብትን በተመለክተ አሁን መንገዱ ሙሉ ለሙሉ ጨለማና ዝግ አይደለም ክፍት ቦታና ሌሳ መስመር አለ። አዎን እርግጠኛ ነኝ እሉን አሁን ያለበትን ደረጃ በፍጹም አይመጥኑትም ከጻፈው በላይ ነው ምናልባት ከዳኛቸው ወርቁ ጋር የሚያመሳስለው ባህርይ ካለ ሊጠና ይገባዋል የቁም ነገር መጽሔት ባለቤትና ዋና አዘጋጅ የሆነው ታምራት ኃይሉ ይህንን ነገርይፋ የሚያደርገውን የጌታሁን መሰለን መመረቂያ ጽሑፍ ጨምቆ ከማቅረብ ውጪ በአንድ መድረክ ላይ ጠቅላይ ሚኒስትሩን ጠይቋቸው ነበር ስለ ተስፋዬ የኋላሸት ማንነት ስለእነዚህ ድርሰቶችና በቀጣይ ሊያስነብቡን ስላሰቧቸው መጻሕፍት ዝርዝር ጉዳይ ውስጥ መግባት አልፈልግም በሚል ዓረፍተ ነገር ጀምረው በዚያ በትግል ዘመናት ኪነት ከመዝናናት ስሜት ከማስተንፈስ ውጪ አንድ የትግል መሣሪያ መሆኑን አስከትለው የሕይወት ታሪካቸውን የመጻፍ ፍላጎት እንደሌላቸውና የራስን ታሪክ መጻፍ አሰልቺቿ ነገር እንደሆነ ነግረውት የልቦለዶቹን ነገር ከቁብ ሳይቆጥሩ ጥያቄውን በዘዴ አልፈውታል ያላንኳካክኳውን በር ከፍተው እንዲገባ ጋብዘውታል የ መንኳኳት ያልተለየው በር ደራሊሲ ም ህሮ መጽሔት ቅጽ ቁጥር ነሐሴ ዓም ግነቲና የተሰኘው ልቦለዱን ግን አንድ ሰው ብቻ ነው አንብቤዋለሁ ብሎ የነገረኝ ግነቲና የፍቅር ታሪክ ነው ብሎ በ ዓም አካባቢ ነው በሕወሐት ውስጥ የተቃራኒ ፆታ የፍቅር ግንኙነት የተፈቀደው እስከዚያ ዓመተ ምሕረት ድረስ ይፋ በወጣ ሁኔታ በፍቅር መከጃጀልና በበረሃ ጓዶች መካከል ሰይፍና ሰገባ መሆን የድርጅቱ ደንብ አይፈቅድም ነበር የበላይ አካላት ግን በዚህ ጉዳይ ላይ ተወያይተው የክልከላውን መጋረጃ ሲቀዱ በወጣቶቹ መካከል ለወሲብ እንግዳ የሆኑ ነበሩ ስለወር አበባ ስለእርግዝና በቂ እውቀት የሌላቸው ወይዛዝርት ተጋዳላዮች ብዙ ነበሩ እናም ይህንን ለማስተማር መለስ ዜናዊ ገነቲና ን ደረሉ ው ጋ ነሃ ሽ ክህበጠ ዕፍ ጨዴ ኢዜሔጨ ክፍል ሁለት መዋዕለ ደራስያን የአማርኛ ሥነ ጽሑፍ የተሻለ ደረጃ እንዲይዝ ለኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን ተጽዕኖው ለመላው ዓለም እንዲተርፍ ከተፈለገ ዴራስያናችን ዛሬ ያሉትም ሆኑ ወደፊትም የሚነሱት ረዥም ተጋድሎ ማድረግ አለባቸው የተጋድሎው ጉዳና ረዥም ሆኖ ጉዳጉድ የበዛበት ቅርቅፍት ነው ተስፋ መቁረጥ ግን አያስፈልግም እንደ ጥንታውያኑ ለሀገራቸው ነፃነት ሕይወታቸውን በየጉራው በየሜዳው በየአረሩ እንደተሰዉት ኢትዮጵያውያን አባቶቻችን ባጭር ታጥቆ የሥነ ጽሑፍ ዘገር ነቅንቆ የሥነ ጽሑፍ ጋሻ መክቶ ለሥነ ጽሑፍ መጋደል የእያንዳንዱ ደራሲ ፈንታ ነው ዖጋጋዕ ለድማታ ሮጳሳ«ኒድ ሥን ድራጆ ፖዖ ፖ ዳኛቸው ወርቁ ጋሽ ዳኛቸው የእንግዳ ባህርይ ጌታ ነው በቀላሉ ተግባቢ አይዴለሰም በ አደፍርስ ልቦለዱ ነው የሚታወቀው አደፍርስ የመጽሐፉ አቢይ ገፀ ባህርይ ነው ልክ እንደ ደራሲው የተለየ ዓይነት ሰው ነው ዳኛቸው የአደፍርስን የመሰለ ባህርይ አለው ማለት ግን አይደለም አደፍርስ ከበብ ከበብ ሲያደርጉት የሚወድ ከፍተኛ የሆነ የመደመጥ ፅነ ፍላጐት ያደረበት ዓይነት ሰው ነው ማወቁን ስለማሣወቅ እንጂ የበታቾቹ እንዲገባቸው የሚፈልግ ዓይነት አይደለም አደፍርስ በዚህ ዘመን ቢኖር ለሞዴል አርሶ አደሮች ስለ ጋናባርራጋም ሊናገር ለመነኮሳት ደግሞ ስለኪራይ ሰብሳቢነት ሊደሰኩር ይችላል ዳኛቸው ግን ክበቡኝ አድምጡኝ አይልም የከበቡትንና የሚያደምጡትን ሰዎች ግን በጥርጣሬ ሊያይ ይችላል እናውቀዋለን የሚሉ እንደሚናገሩት የሆነ ሰው ሆን ብሎ በሆነ ቦታ ተንኮል እያሴረበት ያለ ይመስለዋል ከጥቂት ደራስያን በቀር ከብዙዎች ጋር የሚግባባ አይደለም። ታናሽ እህቱ ደግሞ የጓደኛዬ ሚስት ናት በዚህ ምክንያት እሷ ቤት ስፄድ ይመጣልና አገኘዋለሁ ከባሏም ሆነ ከእሷ ጋር አይግባቡም ትንሽ ለየት ያለ ሰው ነውሹሞብሏል ጋሽ ይልማ በአንድ ወትት ጋሽ ዳኛቸው ለክብሩ ተጨናቂ ነው በአንድ ወቅት ከአምሳሉ አክሊሉ ዶር ጋር ሆነው አንድ መጽሐፍ አዘጋጁ የአማርኛ ፈሊጣዊ አነጋገሮች የሚል መጽሐፉ እንዲታተም ግፊት ያደረገው ኩራዝ አሣታሚ ድርጅት ነው ኩራዝ የመጽሐፉ ረቂቅ እንደተጠናቀቀ ግራ የሆነበት ጥያቄ የማናቸው ስም ነው ከላይ መስፈር ያለበት። አንድ ቀን ግን አንድ ነገር ተፈጠረ በወቅቱ የነበሩ ምሑራን አንድ የውይይት መድረክ ዘረጉ ከንግግር ወይም ከጽሑፍ አቅራቢዎች መካከል አንዱ የሆነው ጋሽ መንግሥቱ ለማ ግን ውይይቱ አንድ ቀን ሲቀረው በጉባኤው እንደማይገኝ አስታወቀ ታዳሚው ተነግሮታል አንድ ተሟጋች ብዕረኛ ግን ጐድሏል የፕሮግራሙ አስተባባሪ የሆነው ጋሽ ሰሎሞን ደሬሳ ተናደደ ይኹ ስውዬ አጉል አደረገን ልፋታችንን አንካሣ አደረገው አለ የሚያደርጉት ግራ የገባቸው እነዚህ የዝግጅቱ ኃላፊዎች ክፍተቱን እንዴት መድፈን እንደሜቻል እያሰላሰሉ ሳለ ለምን እኔ እሱን ተክቼ አልገባም ጉዳዩ አይመጥነኝም ወይ። ናት ው ዳክ ለአስራ አንድ ወራት ጋሸ ስብሃት እየተመላለሰ የተበጀለትን ብር መውሰድ ቀጠለ ከዚያ ሥራ አገኘ ከመጀመሪያው የደመወዝ ቀን ከተቀበለው ብር የተወሰነውን ይዞ ጋሸ ዳኛቸው ፊት መጣ ምንድነው። ለፃያ አራት ሰዓት ቆይታ አንድ መጽሐፍ በ ሣንቲም ሕያከራየሁ ራሴን ለማስተዳደር የሚቃጣኝ ስው ነበርኩ መጻሕፍት ለመግዛት አዲሳባ ከመጣሁባቸው ቀናት በአንዱ ወደ አከናፊ መጻሕፍት መደብር ጉራ አልኩ ጋሽ ስብፃት በሳምንት አንድ ቀን ዘወትር ሐሙስ ከአሥር ሰዓት በኋላ እዚያ እንደሚገኝ ጋዜጣ ላይ መረጃ ሰጥቶ ነበር የአሸናፊ መጻሕፍት መደብር ያኔ ወደ አርቲስቲክ ማተሚያ ድርጅት በሚወስደው መንገድ ጫፍ ላይ ነበር ብሔራዊ ቴአትር በስተጀርባ አሁን ሱቁ ፈርሷል አሸናፊም ከሥፍራው ርቋል እዚያ ቤት ነው ጋሽ ስብፃትን ደምሴ ጽጌን የፍለጋ እና የምትሀት ደራሲን የሺጥላ ኮከብን የዶሰኛው እና የወገግታ ደራሲ እና ሌሎችንም ያወቅቷቸው የሺጥላ ብዙ አልቆየም ወዲያው ወደ ባሕር ማዶ ተሻገረ እንገናኝ በነበርንባቸው ኣሁንም አለች አሰራሯን ለውጣ በታናሽ ወንድሜ በክበባቸው ከበደ ተይዛ ሕዝባዊ አገልግሎት እየሰጠች ነው ተ ጊዜያት ላነባቸው ስለሚገቡኝ መጻሕፍት ይጠቁመኝ ነበር መጽሐፎቹንም እንዴት እንደጻፋቸው እንዴትስ ለኀትመት እንደበቁ የሺጥላ ወደ ውጭ ሀገር ከፄደ በኋላ አንድ ቀን አንድ ሰው አንድ መጽሐፍ ይዞ ወደ አሸናፊ ቤት መጣ አሹ። እሱ ቤት ሄደን እኮ ነው እንቶኔ ኬክ አስጋግሮ አመጣ እንቶኒት አንድ ሳጥን ለስላሳ ገዛች እንቶኒት ዳቦ ደፋች እኔ ደግሞ ደስ እንዲለኝ ከፈለጋችሁ ወደ ኣንድ ቦታ እንሂድ አልኳቸው በደስታ ፈቀዱልኝ ያ ትንሽ ልጅ ነበርና ሂድና እንግዳ ይ ልመጣ ነው ብለህ ለቤተሰቦችህ ንገር ፈቃደኛ ከሆኑ ይዘኸን ትሄዳለህ አልኩት እየሮጠ ፄደ ደስ ብሎት ተመለሰ እናቴ ቡና አፍልታ ልታጠጣችሁ ነው አለን ቆይተን ዳቦውን ኬኩን ለስላሳውን ይዘን ተያይዘን ሄድን ከምነግርህ በላይ ቤተሰቦቹ ተደሰቱ ሚያዝያ ን ለነሱ ሰጠኋቸው በሕይወታችን እንዲህ ተከብረን አናውቅም አሉ እናቱም አባቱም አለቀሱ በተገቢው ጊዜ ነው የደረስንላቸው ለዚያ ነው ቤት መጥተህ ያጣኸን «» ጋሽ ስብሃት ገንዘብ የሚያጓጓው ዓይነት ሰው አይደለም ገንዘብ ሲሰጡት አልቀበልም ሲል ሰምቼውም አላውቅም የሰራበትን ሲከለክሉት ምንኛ ይበሳጭ እአንደነበርም አውቃለሁ የሚሰጠውን ገንዘብም ለሌሎች በመስጠት የሚያክለው የለም በቀላሉ የሚታለል የሚመስላቸው አንዳንድ ሰዎች ሲያገኙት ደግሞ ምላሹ ያልተጠበቀ ይሆናል አንድ ቀን አንድ በኅተትመት ሥራ ላይ መሰማራት አፈልጋለሁ በሥራዎችህ እጅጉን ታዋቂ እንድትሆን አደርጋለሁ የሚል ሰው መጣ ሰውየው ብልጣ ብልጥ ነው ፎርም ይዞ መጥቷል ውል መሆኑ ነው ውሉ ከዚህ በፊዮ በየጋዜጣውና በየመጽሔቱ የወጡ በአማርኛና በአንግሊዝኛ ቋንቋ የተጻፉ መጣጥፎቹን ከዚህ ቀደም ለኅትመት የበቁና ያልበቁ መጽሐፎቹንና ወደፊትም የሚታተሙ ሥራዎቹን ይመለከታል ሙሉ ለሙሉ ለውል ተቀባይ ያስተላለፍኩ መሆኔ ይታወቅልኝ የሚል አለው ጋሽ ስብሃት ውሉን ልብ ብሎ አንብቦታል ልብ ያላለ መስሎ ግን ውሉ ላይ ስሙን ጻፈ አድራሻውን ከተበ አሣታሚው አንዳንተ ዓይነት ቅን ሰው አጋጥሞኝ አያውቅም አለ እንዳንተ ያለ ተባባሪና ነገር የማያካብድ ንፁህ ሰው አጋጥሞኝ አያውቅም አለ ው ቁ ጋሽ ስብዘፃት የሚሞላውን ሞላ ሞላ ፊርማው የሚፈረምበት ቦታ ላለይ ደረሰ ቀና ብሎ አሣታሚውን አየው አሣታሚው በመፍነክነክ ላይ ነው ቀረብ አለና ጋሽ ስብፃት እሷ ቦታ ላይ ያፒን የምንወዳትን ፊርማህን አስፍርባት። ፊትና ኋላ ነን አለኝ እኔ ሆንኩ ተጽናኝ ለእኔ እየተናገረ ራሱን እያጽናና ያለ መሰለኝ ዜና አለፈች ጋሽ ስብፃት አባቷ አይመስልም ነበር ከልብ የምታደንቀው የጥበብ አጋሯ እንጂ ይህንን ስጽፈው እንኳን እንዴት በተመስጦ ታዳምጠውና እንደ አዲስ እንደ እንግዳ ታየው እንደነበር ትዝ ይለኛል ለቀልዶቹ ትሰጥ የነበረው ዋጋ ትዝ ይለኛል የፈለገችውን ዓለም አንድታይ ይጥር ስለነባረ ይሆናል አላውቅም ቬና ሁለተኛ ልጁ ነበረች የመጀመሪያው ኢያሱ ነው ኢያሱ ዶር ሆኗል አሁን ዶር ኢያሱ ከሀና ነው የተወለደው ሀና በዘውዱ ሥርዓተ የገንዘብ ሚኒስትር የነበሩት የይልማ ደሬሣ ቤተሰብ ናት ኢያሱ በእናቱም በአባቱም በኩል የስመጥር ሰዎች ቤተሰብ ነው ከጥቂት ዓመታት በፊት ወደ ኢትዮጵያ መጥቶ ነበር አዲስ አበባ ለእሱ አዲስ ነበረች አያውቃትም በአማርኛዋም አይግባባም አሜሪካ አሜሪካ ይሸታል ዶር ኢያሱ የመጣ ሰሞን ጋሽ ስብፃት እፎይታ ጋዜጣ ላይ ነበር የሚሰራው እዚያ እየሄድኩ ነበር አልፎ አልፎ የማገኘው ሌላ ቀጠሮ ከሌለው አብረን ምሳ እንበላለን ከራስ መኮንን ድልድይ ተነስተን ወደ አራት ኪሎ በሚወስደው መንገድ ወደፊት እንጓዛለን ዳዊት ሰለሞን ተብሎ የሚጠራ ሆቴል አለ አዚያ አካባቢ ወደ ናዝሬት ካቴድራል መሄፄጃ ወደ ሰባ ደረጃ መውጫ ዳዊት ሰለሞን ሆቴል ሆቴል አይመስልም አጥሩ በቆርቆሮ የታጠረ ነው አስፋልት ዳር ነው ግን ወደ ግቢው እንደተዘለቀ ጥቂት አርምጃዎች ቁልቁል መውረድ ግድ ይላል እዚያ ገብተን ሁለት ሦስት ቀን ሻይ ቡና ተገባብዘናል ምሳችንን በልተነዋል ይህንን ቤት ትወደዋለህ ልበል። መ መ መቄክ ትቼ ወጣሁ ቆይቶ ለሌላ ነጋዴ ሸጦ አከፋፈለው ስንት እንደሸጠው አላውቅም የአንዳንድ ደራስያን ባህርይ አይገባም አይገባኝም አይግባቡንም አንዳንዶቹ ደግሞ የተለየ ልማድ አላቸው በዎቹ መጆመሪያ ገብረኢየሱስ ኃማርያም የተባለ ሰው የጫሙት ሸካ የሚል በጉራጊኛ ቋንቋ ልቦለድ አሣተመ ይህ ሰው በፊት አርዕስት ስጡልኝ ጉዱና ታሪኩ የመዓዛ ጉዞ አና ሌሎችም ሥራዎች አሉት በእንግሊዝኛ ቋንቋ ደግሞ ስለጉራጌ ባህልና ታሪክ የሚያወሳ መጽሐፍ ውጭ ሀገር ታትሞለታል የመጻሕፍት ምረቃ ተብለን ግብዣ ተደርጎልን ቤቱ ሄፄድን ብዙ ሰው ጠርቷል ከአሮጌ መጽሐፍ ሻጮች እኔ ክብሩ ክፍሌ እና ሌሎቻችንም አለን በላን ጠጣን ቁርጡም ክትፎውም ጠጅና ውስኪውም ተቀዳ በኋላ አንድ ትልቅ ስው ክረ ይኹ ነገር ምንድነው መጽሐፍ ምረቃ ብለህ ጠራኸን ግሩም መስተንግዶ አደረግህልን ግን የት አለ መጽሐፉ። አለን አልረሣውም ደርግ ሊወድቅ አካባቢ ዐዎቹ እንደተገባደደ ዎቹ እንደባተ እኛ መጻሕፍት ነጋዴቿች ተቧድነን መጽሐፍ የማሳተም ሥራ መሥራት ጀመርን በዝና የሰማነውን መጽሐፍ የማስተርጐሙን ዛደት ተያያዝነው ገቢያችንም ዳጐስ ያለ ሆነ ቃል ኪዳን ልቦለድን ከጌታቸው አያልቄ ተረክበን ያሣተምነው እኛ ነበርን የመጀመሪያ ርዕሱ ሰቀቀን ነበር ሰቀቀን ሣቢ ርዕስ አይደለም ሌላ ይሁን ለምሣሌ ቃል ኪዳን ቢሆን ከታሪኩ ጋር ይስማማል ብለን ደራሲውን አሣምነን አሣተምነው አንዴ ሙያው መምህር የሆነ የፊዚክስ መምህር ቢሆንም ለሥነ ጽሑፍ ልዩ ፍቅር የነበረው ደበበ የሚባል ወዳጅ ነበረን የኬን ፎሌትን ጄሃ ር ፐከፅ ክሬፅፀ የሚለውን ተወዳጅ ፊሪያጃ የመርፌው ዓይን በሚል ርዕስ ይዞት መጣ ሥራውን ወድደን ርዕሱን ግን ጠላነው ይኹ መጽሐፍ በጊዜው ብዙ አነታርኮ ነበር ደራሲው ልቦለድ ጽፈው እንዴት ርዕስ አይሰጡትም አንባቢውን ርዕስ ስጡልኝ ማለትስ ምንድነው የሚል ወቀሳ ተሰንዝሮባቸው ነበር እሳቸው ግን በመጽሐፉ መግቢያ ላይ ልቦለዱን አንብቦ ይዘቱን የሚመጥን ርዕስ ለሰጠ ሰው ሽልማት አዘጋጅቼለታለሁ ማለታቸውን አልዘነጋም እርግጥ ነው ጋሽ ሣህለ ሥላሴ ብርሃነ ማርያም ያነጋ ቃሥ በሚል ርዕስ በታይፓ ተተይቦና ተጠርኾ የተባዛ ልቦለድ በ አካባቢ ለአንባብያን ቢያበቁም መጽሐፉ ለጥቂት አንባብያን ብቻ የደረሰ ነበር ይህ መጽሐፍ በእንግሊዝኛ ቋንቋ ተተርጉሞ ዓለም ስለ ኢትዮጵያ ያነበበው የመጀመሪያው የፈጠራ መጽሐፍ መሆኑም ይነገራል መመመ ው መ ብክ ቃይረው አልነው ካልቀየርከው አናሣትምልህም አልነው ተቆጣ ተቀየመን ሥራዬ ልጄ ነው የልጄን ሥም ቀይር ለውጥ የምትሉኝ እናንተ እነማን ናችሁ። ደርግ ቢሆን ኖሮ አያሳትመውም ነበር ነገር ያመርባቸው እርምጃ ያስወስድባቸው ነበር አቤ ክፉ አውሬ ነው ብለው ፈሩኝ ወዳጆቼ በድንገት ስላዩኝ ከጐሬ ወጥቼ ብሎ እስኪገጥም ድረስ ብዙ ስደት ደርሶበት ነበር ሁለቱ እኩል አልተንገላቱም ግን ሁለቱም የዘውዱን ሥርዓተ መንግሥት የሚሞግቱ ነበሩ አቤ ፖለቲካና ፖለቲከኞች የሚለው መጽሐፉ በመንግሥት ዘንድ ኦልተወደደለትም ነበር መጽሐፉ እንዳይሰራጭ ከተደረገ ከ ዓመት በኋላ እኔ እጅ ገባ ሁለት ሺህ ቅጂ መጻሕፍት ቤተሰቦቹ አውጥተው ሸጡልኝ አንዱን በአንድ ብር ከፃያ አምስት ሣንቲም ሂሣብ ገዛኋቸው አቤን አውቀዋለሁ አበጀ ጐሹ የሚባል መጽሐፍ አከፋፋይ ነበር እዚያ ቤት ነው ለመጀመሪያ ጊዜ ያገኘሁት ዘመኑ አቤ አንድ ለእናቱ የሚል መጽሐፉን አሳትሞ መነጋገሪያ የሆነበት ጊዜ ነበር። ጓደኛችን ደነበረ ሲያጣድፉት ጊዜ አምልጧቸው ሮጠ ደረሱበት በግርግርና በውክቢያው መሃል መጽሐፉን አንስቼ ቤቴ ሩፋኤል ነበር ይዝፔው ሄፄድኩ ለአንድ ዓመት ያህል ሳልሸጠው ቆየሁ ደህንነቶችን ፈርቼ የሆነ ዘመን መጣ ባለቤቴ አራስ ነበረች ሦስተኛ ልጃችንን ወልዳ ቤት ውስጥ የሚበላ የለም በሥራ ምክንያት አድማ አድርገን ስለነበር በቅጣት ሱቃችን ታሽጎብናል እና እንዲህ ባለ ስሜት ውስጥ ሆኝ ነው አንድ የካቶሊክ ቄስ ሁለት መጻሕፍት ፈልገው መምጣታቸውን የነገሩኝ ሁለቱም እኔ ዘንድ አሉ አንዱ ያ መዘዘኛ መዝገበ ቃላት ነው ሁለተኛው የደስታ ተክለወልድ መዝገበ ቃላት እነዚህን መጻሕፍት ለመግዛት ሺህ ሺህ ብር በጠቅላላው ብር ሁለት ሺህ ተጠይቀዋል ይህንን ስሰማ አንድ ሺህ ስድስት መቶ ብር እሸጥልዎታለሁ አልኳቸው ተስማሙ ይዘው ሄዱ ተመልከት። ጌጡ ተመስገን የንባብ መንደር የሚል ፕሮግራም በእሁድ መዝናኛ አስተላልፎ ነበር እሱና አብረውት ያሉ የሙያ ቤተሰቦቹ እንደነገሩኝ በዚህ የ ደቂቃ ፕሮግራም ተቆርጦ የወጣ የአራት ደቂቃ መረጃ አለ ተቆርጦ የወጣ ማለት ያጴዲዳፖሮቻቿ አስተሣሰብ አያስፈልግም ተብሎ የተሰረዘ ማለት ነው ትዝ ይላችሁ እንደሆነ ፕሮግራሙ ስለ ንባብና አንባቢ ነበር ተቆርጦ የወጣው ፕሮግራም ደግሞ መስፍን አርጋው ስለሚባል ለብዙ ዘመናት መጽሐፍ በመሸጥ ይተዳደር ስለነበር አንድ የመርካቶ ሰው የሚያወራ ነበር ይኹ ሰው ስለደንበኞቹ ሲያወራ ቆየና የቀድሞው ጠቅላይ ሚሜኒስትር በዘውዱ ሥርዓትና በደርግ የመጀመሪያው የሥልጣን ዘመን መርካቶ ተገኝተው ጣና አካባቢ መጽሐፍ ይገዙት እንደነበር ተናገረ ያኔ አቶ መለስ ዜናዊ መርካቶ አሮጌ መጽሐፍ ሻጮች ዘንድ ተገኝተው በፖለቲካል ሣይንስ በታሪክና በፍልስፍና ላይ የሚያጠነጥኑ መጻሕፍትን ይገዙ የነበረ ሲሆን ከመግዛታቸው በፊት ዋጋ ላይ ብዙ የሚክራከክሩ ከመግዛታቸው በፊት ማውጫው መግቢያውንና ኃረነፉቶፇ የሽፋን ላይ አስተያየቱንን በተመስጦ የሚያነቡ አንድ አሮጌ መጽሐፍ አንስተው ውስጡን መርምረው ከወደዱት ብብታቸው ስር የመሸጐጥ ልምድ እንደነበራቸው ነጋዴዎቹ ደግሞ እሳቸው ብብታቸው ስር የሸጐጧትን ውፁ ብክ መጽሐፍ ያዩና እንደወደዷት አምነው ዋጋ ያስወድዱባቸው እንደነበርና ስለሌሎችም ጉዳዮች የሚያትት ነበር መረጃው ጌጡ ይህንን ሠርቶ ሌዲፖ አድርጐ ከመተላለፉ በፊት መገምገም አለበትና አለቆቹ ፊት አቀረበው ይዴኹ ስለ ጠቅላይ ሚኒስትሩ የሚያወራው ይውጣ አሉት ደነገጠ ምን። አንዳንድ ጊዜ ደግሞ የሸጡትን መጽሐፍ ለመግዛት የደንበኛቸውን ደጅ የሚረግጡበት አጋጣሚ አለ እኔም አድርጌው አውቃለሁ አንድ መጽሐፍ ነበር አምስት መቶ ብር የሸጥኩት ከጊዜያት በኋላ የዚህን ሰባት ስምንት እጥፍ የሚገዛ ሰው ተጠቁሞ ወደ እኔ መጣ ወደ ገዛኝ ሰው ሄጄ ያን መጽሐፍ ሁለት ሺህ ብር ልግዛህ። ቫሇ መደቆሕይፉዎፖም ሳጋናው ውዕፖ ያፖሙፖጋፖ መማጋፇም ዳ ጋዐዲያቷቲዖፖቻሥ ዕው ያሟደረሃው ወወ ወደዚህ ሥራ ለመግባት መጀመሪያ ተቸግሬ ነበር ሥራው ከአንድ አካባቢ በመጡ ሰዎች ተይኮ ነበር ለዚህም ነው አኔና መሰሎቹ ወደዚህ ሕይወት ስንገባ ብዙ የተሟገትነው ተረባቸውን ችለን ነቀፌታቸውን ተቋቁመን ዱላቸውን ችላ ብለን ያኔ በተስፋ ገብረ ሥላሴ ዘብሔረ ቡልጋ አማካይነት የሚታተሙ የጸሎትና የሃይማኖት መጻሕፍት ተቀብለው በመላው ኢትዮጵያ የሚያሰራጩ እንጂ ዓለማዊ መጻሕፍትን መሸጥ የተለመደ አልነበረም አኛ ገባንና ቦታውን ሁሉንም ዓይነት አንባቢ የሚገናኝበት አደረግነው የታዋቂ ሰዎች መቆጣጠሪያ እና የድሮ የትቤት ጓደኛሞች የሚገናኙበት ቦታ ሆነ የማልረሳቸው ብዙ ዓይነት ባህርይና ችሎታ የነበራቸው ደንበኞች ነበሩኝ አንዱ ማን መስለህገ ገክርስቶስ ደስታ ነው አፄ የታወቀ ሠዓሊ መሆኑን አላውቅም በኢትዮጵያ የሥዕል ታሪክ የተለየ ቦታ እንደነበረው ያወቅኩትም ከሞተ በኋላ ሰው እና ሚዲያው ስለእሱ ሲናገር ነው ከሰዎቹ መካከል ለየት የሚያደርገው ከቦታው ልዩ ፍቅር የወደቀበት መሆኑ ነው ገብሬ ብዙ አይናገርም ግን ብዙ ያያል ከመጻሕፍቱ ይልቅ በአካባቢው የሚደረገው ነገር ስሜት ይሰጠዋል ይመሰጣል አንድ ቦታ ሆኖ ለረዥም ሰዓት ቆሞ ገዢና ሻጪውን ተመላላሽ መንገደኛውን ይታዘባል ደግሞ ይኹ ብቻ አይበቃውም ና እስኪ ይለኝና በየጉራንጉሩ ይዞኝ ይገባል ጨው ተራ ይኮዞኝ ገብቶ ጥጉን ይዞ አሮጌ ካልሲ አንድ እግር አሮጌ የወታደር ጫማ አሮጌ ፖጋፖ ሲሸጥ ያያል ጉርሻ ወደሚሸጥበት ቦታ እንሄዳለን ከየሆቴሉ የተጠራቀሙ ትርፍራፊዎች ሰዎች ተሻምተው ሲጐርሷቸውና አጉራዷጂዉ መጥና የምትሸጠውን እያየ ይገረማል ያዝናል ይዝናናል ዕኃሳሯሯ ነጋዴዎች ጋ እንፄዳለን ኃሳሯጃ የፈረንጆች አይደለም ሀበሻ አድርጐ ያወለቃቸው እንጂ ይኹ ደግሞ የአንድ ቀን የገብረ ክርስቶስ ደስታ ልማድ አይደለም ሌላ ቀን ይመጣል አንድ ሁለት መጽሐፍ ይገዛኛል ና ይለኝና የተለመደ የመጐብኘት እና የማስጐብኘት ሥራዬን እቀጥላለሁ እኔ ያኔ ልጅ ነኝ አፍላ ጐረምሳ ሳይከራከር በጠራሁለት ዋጋ መጽሐፍ ስለሚገዛኝና ሁለት ሦስት ብር አላፊ ስለሚሰጠኝ ብቻ ሣይሆን እነዚያን ለአኔ አርቲ ቡርቲ የሆኑ ለሱ ተወልዶ ዓም ያረፈ ርርርሎጨ መ ን ግን ትልቅ ቅርስ መስለው የሚታዩ መገለጫዎችን አይተን ከጨረስን በኋላ አንድ ተራ ሻይ ቤት ወስዶ ከቀን ሠራተኛው ተጋፍቶና አጋፍቶ በራድ ሻይና ብስኩት ይጋብዘኛል ለራሱም ያዝዛል ግን ብዙ አይበላም የሚበላውን ሰው ባሕርይ ይከታተላል በጥሞና። እኔ መሪ አለኝ አማካሪ ምርጦቹን ጠቋሚ እነሱ ግን ባዶ እጃቸውን ነው ወደ ወወክማ የሚፄዱት በዚህ የተነሣ ልዩነት ተፈጠረ ስለዚህ እኔ የምሸጣቸውን መጻሕፍት መመዝገብ ግድ ሆነባቸው ነፍሳቸውን ይማርና ሻምበል አፈወርቅ ዮሐንስ ደጋፊዬ ነበሩ እኝህ የታወቁ የዜማና የግጥም ደራሲ የበርካታ መጻሕፍት ተርጓሚ ብዙ መጻሕፍት ነበር የሰበሰቡት እሳቸው ከሞቱ በኋላ ግን እነዚያ በስንት ጥረትና ልመና የተገዙት መጻሕፍት በጥቂት ቤተሰቦቻቸው አማካይነት ተመልስው እኛ ዘንድ መጡ ዕንባዬ መጣ ባየኋቸው ጊዜ የገዛ ክመዶቼ እና የቅርብ ጓደኞቼ እንደ እሳቸው አልሆኑልኝም ነበርና ስማቸውና ፊርማቸው ያረፈባቸው መጽሐፎቻቸውን ባየሁ ጊዜ ፅንባዬ መጣ ውስጤ ተረበሸ ሁሌም ይቆጨኛል ምናለ የቅርብ ተጠሪያቸውን ባገኘሁት ምናለ ከነባር መጽሐፎቻቸው መካከል አንዱን ወይም ሁለቱን አሣትሜጫ ይኹ ትውልድ እንዲያውቃቸው በማድረግ ውለታቸውን በመለስኩ ምናለ አንዳንድ ደንበኞቻችን ደግሞ ዓይናችን እያየ ነው በለውጡ ጐዳና የተራመዱት ባንድ ጊዜ ከፍተኛ ባለሥልጣን የሆኑት ለምሣሌ ሻለቃ ደበላ ዲንሳን ውሰድ ሻለቃ ደበላ እኛ መጻሕፍት ስንሸጥ ደረጃው ላይ አንዴ በረንዳው ላይ ተቀምጠው ያጫውቱን ስላነበቧቸው መጻሕፍት ያወያዩን ነበር ከሚያውቋቸውም ከማያውቋቸውም ጋር በአንድ ርዕሰ መመመ ጋሽ ስብፃትም እነዚህን መጻሕፍት ገበያ ላይ አግኝቶ ሀዘን ገብቶት እንደነበር ለዘነበ ወላ አጫውቶታል ማስታወሻ «ፅ ኡፍ ከቁ ጉዳዩ ላይ ይነታረኩ ነበር የዚያን ዘመነ ረና ይዴፊ በለው አንስተን የማንጥለው ሀገራዊው አጀንዳ አልነበረም ነፃ የውይይት መድረክ ዶር ዓለሙ አበበም ይመጣ ነበር ኃይሉ ይመኑ በ ዓም የነበረውን መፈንቅለ መንግሥት ካከሸፉት ጁኔራሎች መካከል አንዱ የሆኑት ወልደ ሥላሴ በረካ አፔህ ጄኔራል በቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ዘመን ሕጋዊ አይደላችሁም ተብለን ከቦታችን እንድንነሳ በመንግሥት ስንታዘዝ አስፈላጊ ሰዎች ናቸው ብለው ተክራክረው የረቱልን አሳቸው ናቸው ሻለቃውና ዶሩ እንዲሁም ኃይሉ ይመኑ ቀስ በቀስ ከእኛ ራቁ በደርግ መንግሥት በብርቱ ተፈለጉ አብዮቱን ከሚያንቀሳቅሱ ሞተሮች መካከል ከዋነኞቹ የሚመደቡ ሆኑ እንደልብ መንቀሳቀስ የማይችሉበት ደረጃ ላይ ደረሱ በዘውዱ ሥርዓት መጽሐፍ ሻጭ የነበረው ፍስሐ ገዳም የመንግሥቱ ኃይለ ማርያም ፖሮዶፆኦሶ ሆነ ፍስሐ ራስ እምሩ ኃይለ ሥላሴ ቤት ነው ያደገው ሥራ ከጀመረ በኋላ ጥሩ ጥሩ መጻሕፍት እየወሰደ ይሸጥላቸው ነበር በአንድ ወቅት ታስረን አስፈትቶናል ቦታችን የአዋቂዎች መሰብሰቢያና የታዋቂዎች መናኸሪያ ብቻ አልነበረም ገበያችን ከፍ እያለ ሲሄድ ለመዝናናት ጊዜያችንን መስጠት ጀመርን በፒያሳ ሽር አልንበት በጆሊ ባር ዘነጥንበት በስቴዲየም አፏጨንበት በውቤ በረሃ ደነስንበት ስለዚህ ከምናነባቸው መጻሕፍት ውጪ ከተማው ውስጥ ለሚወሩ ወሬዎች እንግዳ አልነበርንም ሕይወትን በቅጡ ለመኖር አልተቸገርንም ስቴዲየም ብንገባ ዝነኞቹ እኛ ነን በተለይ ጋሻው አግዜ ለአግር ኳስ ልዩ ፍቅር የነበረውና ለቅዱስ ጊዮርጊስ ቡድን ልዩ ክብር የነበረው ተመልካች ነበር ስለዚህ መሰሎቹ ይመጣሱ መተራረብ ነው መቀላለድ መበሻሸቅ። በዚያች ፕሮግራም ላይ ጋሸ ማሞ ውድነህ መድረክ ላይ ነበሩ ብድግ አሉና በቅርብ ዓመታት ብቻ የሳንሱር ቢሮ ስምንት መጻሕፍት አሣትሜ ሥራዬን ለአንባቢ እንዳደርስ ምክንያት ስለሆነኝ አንድ ጊዜ ሞቅ ባለ ጭብጨባ አመስግኑልኝ አሉ ሰዉ አጨበጨበ በዚህን ጊዜ ጋሽ ስብፃት የመድረክ መሪውን ፈቃድ ሳያገኝ ሳንሱር እንዲወድም የምትፈልጉ ደግሞ እኔን ተከትላችሁ አጨብጭቡ ብሎ አጨበጨበ አንድ ሰው ብቻ ተከተለው። ተቆጥቶ ይወጣል ብዬ ገምቼ ነበር ግና ከተቀመጠበት ሳይንቀሳቀስ ፕሮግራሙን አስጨረሰ በነገራችን ላይ ይህን ሁሉ ዓመት ሌላ ሥራ ሳልቀላቅል በመጻሕፍት ሸያጭ ብቻ ኖርኩ ልልህ አልችልምጋዜጣ የማዘጋጀት ሥራ ጀምሬ ነበር የሚል የእንግሊዝኛ ጋዜጣ ቆይቶ ደግሞ ምዕራፍ የሚል ጋሽ ስብሃትን አውግቸው ተረፈን ኤፍሬም እንዳለንና ሌሎችንም በአምደኝነት ይዢ ግን ብዙ አልሆነልኝም የፕሬሱ ጐዳና አባጣ ጐርባጣ ነገር በዛው ፖለቲካ ውስጥ ደግሞ ህሊናዬን መንከር አልፈለግሁም በደርግ ዘመን ኢሕአፓ ተብዬ የታሰርኩት እና ለዓመታት የቆጠርኩት ፍዳ ይበቃኛል እስር ቤት እያለሁ አንድ የማውቀው ሰው አብሮኝ ነበር አውቄዋለሁ በደንብ አውቀዋለሁ ግን የማንተዋወቅ መስዬ ከእስር የተባለው ሰው አሱ ራሱ መሆኑን በፕሮግራሙ ተሳታፊ የነበረ ሌላ ሰው ነግሮኛል ዴዴ ው ሩሩ ቁ እስክንፈታ ቆየሁ ዓመታት አለፉ ተፈታ ተፈታሁ አንድ ቦታ ተገናኝን በወዳድነት ተቃቀፍን ከዚያም ስማ እስር ቤት ከመግባትህ በፊት አውቅህ ነበርኮ የሌኒንን መጻሕፍት ትገዛኝ ነበር እንዳታጋልጠኝ ብዬ ነው ዝም ያልኩህ አልኩት እሱም እኔም አውቄህ ነበር እሱ ጋ እፄድ ነበር ብል አላውቀውም ብዬ የካድኩትን ነገር ታወጣብኛለህ ብዬ ነው አለኝ እንዴት እንደሳቅን አትጠይቀኝ በነገራችን ላይ አንዳንድ ጊዜ ያልተጠበቀ ነገር ይመጣል አንዱ በትልቅ ካርቶኒ ተሸክሞ ብዙ መጻሕፍት ይዞልን መጣ መጽሐፎቹ ዝነኞች ናቸው በፖለቲካ በኢኮኖሚ በፍልስፍና መስክ ያሉ ሞያተኞች የሚያነሷቸው ደነገጥን እንዳንተወው ጉጐመጆን እንዳንገዛው ፈራን የተሰረቀ ለመሆኑ ጥርጣሬ አድሮብናል በየአንዳንዱ መጽሐፍ ላይ ያለው ስም የማን እንደሆነ ታውቃለህ። ዓመት ሊሞላው ነው በሰባዎቹ ሰምተናቸው የማናውቃቸው ደራሲዎች መጡ ግን እነዚህም የማይነገር እና የማይፃፍ ነገር ይቧቸው የልባቸውን ማውራት አልቻሉም ይህን ተቋቁመው የሚመጡ አንዳንድ የፈጠራ መጻሕፍት ደግሞ ገበያውን መስበር ተሳናቸው የሰው ምርጫ የርዕዮተ ዓለም ጥያቄ ሆነ ልቦለድን ግጥምን ናቋቸው ትውልዱ ተነስቶ ለትግል ለመነሳሳት እንጂ በልቦለድ ለመመሰጥ ጊዜ አልነበረውም የአድዛሃሪያን ርዝራዥ ይሏቸዋል እናም ልቦለዶቹ በኪሎ ተመዝነው በጨረታ ይሸጡ ጀመር ከበደ እንግዳሰው የተባለ አንድ ደራሲም መጣ መጣና ሱቅ ከፈተ ቀጥሮ ማሠራት ጀመረ እሱ የፓርላማ ሰው ነው በማኅበር እንደራጅ አለን ቃሉን ሰማነው ተደራጀን አቶ ከበደ የአራዳ ጩልሌ ነበር ለእኔ ብዙ ተስፋ ሰጥቶን ስንንቀሳቀስ ቆየንና መንገዱ ከመንገዳችን ተለይቶ መሰለኝ ጥያቄያችን ሳይፈታ ማኅበሩም ሳይወለድ ጨነገፈ ይህ ደራሲ የተለየ ልማድ ነበረው መጽሐፍ ሲያሳትም መጽሐፉን ባለዕጣ ያደርገዋል ጥቂት ሺህ ቅጂዎች ከተሸጡለት በኋላ ዕጣው ይወጣል የወጣለት ሰው ባለሞተር ብስክሌት ይሆን ይሆናል ይኹ አንባቢውን አባብሎና አጓጉቶ ባለመጽሐፍ ለማድረግ የሚጠቀምበት መላ ነው ፌሩ ቼክ በርግጥ እኛ ብቻ አልነበርንም ባለ መጻሕፍት ቤት ፒያሳ ሜኖ የሚባል ነበር በኋላ ደርግ ወረሰውና የኩራዝ መጻሕፍት ማከፋፈያ አደረገው የሚሲዮናውያን ነበርሪ ፒያሣ አሁን አላሙዲን አጥሮ ያስቀመጠው ቦታ የዘመኑ ዕኃሪቻ የሚዝናኑበትና ዘናጮች የሚርመሰመሱበት ቡና ቤት ብቻ ሣይሆን በባዕድ ቋንቋ የተፃፉ መጻሕፍት የሚሸጡበት ቦታ ነበር አርመኖች እና ግሪኮች ነበሩ ባለቤቶቹ ብዙ ዋጋ ከፍለዋል ደርግ ሲመጣ ግን ጓዛቸውን ጠቅልለው ሱቆቻቸውን አስረክበው ወጡ እነሱ ሲወጡ ሰዉ አማራጭ አልነበረውም ዓይኑን እኛ ላይ ጣለ እኛጋ ደግሞ እግረ መንገዱን የሚመጣ አለ ሰው ተከትሎ የሚመጣ አለ ተውሶ የጠፋበትን መጽሐፍ ለመተካት የሚመጣ አለ ልክ እንደ ቋሚ ፕሮግራም ወር ጠብቆ ሳምንት ቆይቶ ብቅ የሚል አለ ልክ እንደ ደበላ ዲንሣ ያለም አለ ሻለቃ ደበላ ዘወትር ቅዳሜ ይመጣል ከእኛ ጋር ይጨዋወታል አንዱን መጽሐፍ ይዞ ድንጋይ ላይ ተቀምጦ ልክ እንደማንም ተራ ሰው ያነባል አይኮራ አይኩራራ እንዲህ ያለ ጨዋነት ከየት ያመጣው መሰለህ። እሳቸው ግን ይህን ሁሉ ያስረሱሃል ብድግ ብለው ይቀበሉሃል ከሚመጣው ባለጉዳይ ሲያስተዋውቁህ እያከበሩ ነው የሚኒስትርን እጅ የጨበጥኩት እሳቸው ቢሮ ነው ምን ዋጋ አለው ሞት ከልካይ የለው ሁላችንንም እያጨደ ይወስደናል ው መ ው መ ቸው መ ነገረ መጻሕፍት የአንድ ልቦለድ አይታመኔ ገጸ ባህርይ የሚመስለው ደራሲ አንዲት ጠባብ ክፍል ውስጥ ገባሁ እንደ ሳሎን ጠረጴዛ ከአንድ ወንበር ጋር ቴሌቭዥንና ሣጥን እንደ መኝታ ቤት አልጋ እንዲሁም እንደ ማብሰያ ማንደጃ ይዛለች እንደ ሁሉም ታገለግላለች የቀበሌ ናትና በወር ዘጠኝ ብር ይከፈልባታል አንጋፋው ደራሲና ተርጓሚ በብቸኛው የእንጨት ወንበር ላይ ተቀምጦ ጠረጴዛውን ተደግፎ ዛሬም በአርትኦች ሥራው ላይ ተጥዷል ለቤቷ ሞገስና ድምቀት ሆኗታል ቤቷ ለሠውየው ፈጽሞ ባትመጥንም ሕውቀት ጥበብና ትጋት ሰርክ ይፈስባታል ወደ ቤት ስገባ ደራሲው ሊቀበለኝ ከመቀመጫው ሲነሳ ቤቷን የሞላት መሰለኝ ዘውዴ ተፈራ ለእምባቸው ሽፋን ዝናብን አይጠብቁም ፇወኔጋ መጽሔት የኢትዮጵያ ደራስያን ማኅበር የኛ ዓመት የወርቅ ኢዩቤልዩ በዓል ልዩ የሥነ ጽሑፍ መጽሔት ቁጥር ሰኔ ዓም መው አውግቸው ይኹ የብዕር ስሙ ነው ትክክለኛ ስሙ ኅሩይ ሚናስ ነው ከጎጃም ደጀን መጥቶ አንድን ዓይነ ስውር ለማኝን እየመራ በልመና ከተገኘው ገቢ ትንሽ ትንሽ እየተካፈለ ከ ዓመቱ ጀምሮ ጋዜጣና የጸሎት መጻሕፍት በየጎዳናው እያዞረ መርካቶ ገብቶም መጽሐፍ ይሸጥ የነበረ ሰው ነው ኢሕአዴግ ሲገባ ደግሞ በአብዮታዊ ዲሞክራሲ ጋዜጣ እና በአንዳንድ መጽሔቶች ላይ ሥራዎቹ የሚነበቡለት ሰው ሆነ ከዚያም በሕመምና በመሳሰሉት ምክንያቶች ሥራውን ለቀቀ ቀጥሎም ወደ አሮጌ መጽሐፍ መሸጥ ሥራው ተመለሰ መንገድ ላይ ዝርግቶ ፀሐይና ብርድ እየተፈራረቀበት ይኹኛውን ዘመን ደርሼበታለሁ ደንበኛዬ ነበር ትውውቃችን የተመሰረተውም እዚሁ ነው ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር ጀርባ ከጀርባው በር ፊት ለፊት አሁን ግን ሥራውን ትቶታል አውግቸው በዎቹ እህል እየለመነ የለመነውን እየሸጠ መኖር ቀጠለ ገንዘቡን ግን ሳይበትን ማጠራቀም ቀጠለ ከዚያም ልሳኑ የሚባል አንድ ጓደኛው ለምን አዲስ አበባ አንፄድም። ብሎ ይጠይቀዋል በሆነ ነገር አናደኸኝ ስለነበር ነው ይለዋል አንካ አሁን ብሩን አልፈልገውም ይዘህ ሂድ ያንተኮ ነው ቢሆንም አልሰጠኝም ብለህ ምለካል እኔ ደግሞ የተማለበትን አልፈልግም ጓደኛው ግራ ገባው ለምን አልፈልግም ይዘኸው ሂድ የተማለበት ገንዘብ ወስጄ እንድቀሰፍልህ ትፈልግ ኖሯል አለው ተለያዩ ጥቂት ጊዜያት ያህል በየዘመድ በየደብሩ ሲንከራተት ቆይቶ ወደ አዲስ አበባ መጣ አንደመጣ ያኔ ወማሚያውቁት ቀጨኔ መድኃኔዓለም አቀና ግና አልቆየም ደብር ቀየረ ወደ አራት ኪሎ ወረደ ወደ ቅድስት ማርያም ቤተክርስቲያን አመሙራ መማር ጀምሮ ነበር ቅዳሴ ግና በትምርቱ አልተጋ አለ ያዝ ለቀቅ ማድረግ አበዛ በዚህም የተነሣ ከዓመት ቆይታ በኋላ ከትምርት ገበታው ተባረረ በረንዳ አዳሪ ሆነ ከእሱ ጋር የተባረረ ሌላ ጓደኛም ነበረው አንድ ላይ ሆኑና በረንዳ አዳሪነተውን ገፉበት አላፊ አግዳሚውን ራበን እያሉ እየተመፀወቱ ቀጠሉ አንድ ቀን ተክለሃይማኖት አካባቢ አንድ ዓይነ ስውር አገኘ ዓይነስውሩ ለማኝ ናቸው ሰው የላቸውም መንገድ ጠቋሚ በረዳትነት ልቅጠርህ አሉት ቀጠሩት እሳቸውን ይዞ በየጉራንጉሩ ይዞራል ይገባል ይወጣል ማታ በተመጽዋችነት ካገኙት ብር የተወሰነ ድርሻ ይሰጠዋል ሁለት ዓመት ሰራ ቆይቶ ደግሞ ሌላ አይነስውር አገኘ እኝህ ደግሞ የተወቁ ናቸው ድምጻቸው በሬዲዮ የሚሰማ አለቃ ነብዩ ነው ስማቸው የምስራች ድምጽ በመባል የሚታወቅ ከአንድ የሬዲዮ ፕሮግራም መንፈሳዊ ትምህርት ያስተምራሉ የአውግቸው ሥራ የሚፈልጉትን መጽሐፍ እየገለጠ ማንበብ መጻፍ እና መንገድ መምራት ነው በወር አስራ ሁለት ብር ይከፈልሃል ተባለ እሺ አለ በደስታ ዛላፊነቱን ተቀበለ ደግሞም በኋላ ላይ ተፈጻሚ ባይሆንምዘመናዊ ትቤት አስገባሃለሁ አሉት የባልዛክን ምስኪኗ ከበርቴ የዳንኤላ ስቲልን ጽኑ ፍቅር የሃሮልድ ሮቢንስን ባይተዋር እና ጩቤው የተሰኙትን ሥራዎች የተረጎመልን አ መ መ መ መ አ የ ። አለችው ነገራት ቀኑን ሙሉ አንድም መጽሐፍ እንዳልተሸጠለትና ፆሟን እንዳታድር ብሎ ጠጅ ቤት ገብቶ ከተመጋቢ የተረፈ እህል ለምኖላት እንደመጣ ትርፍራፊማ አልበላም አለችና ባዶ ሆዲን ጥቅልል ብላ ተኛች አሱም አልበላልህ አለው ፍላጐቷን ማሟላት ባለመቻሉ ፃሣዘን ገባውና ስቅስቅ ብሎ አለቀሰ ጽፈነው የማያልቅብን አውግተነው የሚተርፍብን ዓይነት ሰው ነው አውግቸው ተረፈ አውግቸው አሁን ደህና ነው ደህና ነው ማለቴ ከምንም ዓይነት በሽታ ሙሉ በሙሉ ጸድቷል ማለቴ አይደለም ከአዕምሮ ህመም አዳነ አስራ ስምንት ዓመታት አልፎታል መድፃኒቱን አጥብቆ እየተከታተለ ነውና ከአዕምሮ መታወክ ነፃ ወጥቷል እንደ በፊቱ እንግዳ የሆነ ነገር በመናገር ወይም በማድረግ ዙሪያው ያሉትን ሰዎች አያስደነግጥም አሁን ደህና ነው እራስን ስለማጥፋት አያስብም በዕጣ የደረሰውን ባለ አንድ መኝታ ክፍል ዖጋሪድሟኒዖም ቤት መንግሥት መልሶ እአንዲወስድበትና በምትኩ ጠበብ ያለ ክፍል እንዲሰጠው ያደረበት ምኞት አሁን ትቶታል ዕድሜ ለሸገር ኤፍ ኤም ፕሮግራም አዘጋጅ አድሜ ለመዓዛ ብሩ ህይወቱን የሚናገር ፕሮግራም በ ጨዋታ ዝግጅት ክፍሏ ካስተላለፈች በኋላ ሳምሶን ማሞ ብር ፃያ ሺህ ብር ቴዎድሮስ ካሣሁን ቴዲ አፍር ብር አስራ አምስት ሺህ ብር አበርክተውለት ዕዳውን ቀንሰው አውግቸው ተረፈን ባለ ቤት አድርገውታል አሁን ደህና ነው በእርግጥ ያለምክንያት የመፍራት አለቅጥ የመደንገጥ መንፈስ ከሁለንተናው ቢርቅም ጤንነቱ ግን የተረጋጋ አይደለም በአንድ ወቅት የእንቅልፍ መድኃኒት ተብሎ በሃኪም የተሰጠው መድኃኒት የሌላ ህመም ክኒን ሆነና እግርና ወገቡን ለሚያሸማቅቅ በሽታ ዳረገው በዚህ የተነሣ በእግሩ ርቆ መጓዝ አይሆንለትም አንገቱን የሚያዞረው ተጠንቅቆ ነው አንገቱን ማዘዝ አይችልም አሁን ከባለቤቱ ጋር ነው ያለው እንዲህ ይተርክልናል የቀደመ ሕይወቱን መጀመሪያ ከባሴ ሣፃብቴ ጋር ነበር የምኖረው ሁለታችን አንድ ቤት ውስጥ በምንኖርበት ጊዜ በማንበብ በመድረስና በመተርጎም ነበር ጊዜያችንን የምናጠፋው በዚህ ዘመን ነው የዩኒቨርስቲ ትምህርቴን ያቋረጥኩት ትምህርቴን ያቋረጥኩት በ ዓም አብረውኝ ይማሩ የነበሩ የኢሕአፓ አባላት እኛ እየታገልን አንተ እንዴት አንተ ትምህርትህን ትማራለህ። ለዚህ ነው መሣቀቃችን ያኔ አንደ አሁን አልነበረም የማተሚያ ቤቶቹ አሠራር አሁን ሙሉ የኅትመት ወጪውን ካልከፈልክ እንዲታተምልህ ያዘዝከው መጽሐፍ አይሰጥህም ያኔ ግን ለሥራ ማስኬጃ ይሆን ዘንድ ጥቂት ሺህ ብሮች ከሰጠሃቸው የተቀረውን ግዴለም ሸጠህ ትከፍላለህ ነው የዚያን ጊዜ አሰራር ቃልህን ካልጠበቅህ ግን ሰዓሊና ደራሲ ለማ ጉያ አብዮት ከመፈንዳቱ ብዙ ዓመት ቀደም ብሎ የሌኒንን አስተምህሮ የሚናገሩ ከፃያ ሺህ የማያንሱ መጻሕፍት ከውጭ አገር በምስጢር አስገብተው በምስጢር ሕዝብ እጅ እንዲገባ ማድረጋቸውን በአንድ ወቅት ለሪፖርተር መጽሔት ተናግረዋል ክንዴ በዓሉ ግርማ አንድ መጽሐፍ አሳተመ መጽሐፉ የህሊና ደወል ይመስለኛል ጊዜው ስለረዘመ እርግጠኛ ሆፔ የትኛው ልቦለድ እንደሆነ ልነግርህ አልችልም እና አሣትሞ አወጣ አወጣና ለአንድ አከፋፋይ ሰጠው አከፋፋዩ ከበዓሉ ጋር በምን ቋንቋ አኳጋኋን እንደተግባባ አላውቅም እንኳንስ እንደ በዓሉ ያለ ድንቅ ደራሲ ይቅርና እኛ መጽሐፍ ነጋዴዎች እንካኳን በትጡ አናውቀውም ልብስ ሰፊ ነበር ወደ እኛ ሙያ እንደተዛወረ ነው በዓሉን አግኝቶ የሥራው ዋና አከፋፋይ የሆነው መጽሐፉን ሰጦ ቢጨርስም ለበዓሉ ግን ቤሳ ቤስቲን አልሰጠውም እንኳንስ የበዓሉ ግርማ ሥራ ይቅርና ያኔ የማንም ተራ ደራሲ ሥራ ቶሎ ቶሎ ነበር የሚሸጠው እና በዓሉ አከፋፋዩን ገንዘቤን ስጠኝ ብሎ ጠየቀው አስጠየቀው ለመነው አስለመነው ሰውየው ግን ምክንያት እየፈጠረ ቀጠሮ እያስረዘመ በዓሉን አጉላላው ከዓይኑ ይሰወርበት ያዘ ጭራሽ ሰውየው የአከፋፋይነት ሥራውን አቆመ ሱቁን ዘጋ ዘጋና ወደ ልብስ ሰፊነት ሙያው አዘነበለ በዓሉ ደግሞ ጨነቀው ማተሚያ ቤቱ ዕዳህን ክፈል ብሎ አጨናንቆታል ቢቸግረው መጥሪያ ይዞ መጣ አከፋፋዩን ከሰስው ፍርድ ቤት አቆመው ፍርድ ቤቱ ለበዓሉ ፈረደለት ሰውየው ያለውን ቤትና ንብረት በሀራጅ እንዲሸጥ ተበየነበት የሐራጁ ጋዜጣ ላይ ወጣ አንድ ቀን በዓሉ የሰውየውን ቤት ለመግዛት ዝግጁና ፍቁድ ከሆኑ የመርካቶ ነጋዴዎች ጋር ሆኖ ወደ ሰውየው ቤት ሄፄደ ቤቱ ጥሩ መሠረት ያለውና በደህና ሁኔታ ላይ ነው ያለው አስፋልት ዳር ነው ሠፊ ግቢ ገዢዎቹ ቋምጠውበታል በሐራጁ ለመሣተፍ ሁሉም አቆብቁቧል እና ግቢውን ተዘዋውረው ጐብኝተው ሲጨርሱ ወደ ቤቱ ተገባ ባለብዙ ክፍል ነው ሰውየው ቀን በቀናለት ጊዜ የገዛው በዓሉ አንድ ክፍል ሲገባ ልጆቹ አሉ ልጆች ቁርሣቸውን እየበሉ ነው አራት ናቸው ላይ በላይ የተወለዱ በዓሉ የተከሣሹን ልጆች አየ እየበሉ ያሉትን ምግብ ደረጃ መዘነ እነሱን ለማስተናገድ እየኳተነች ያለች እናታቸውን አየ ልቡ ውስጥ ሀዘን ገባ ወዲያው ወደ ሀራጅ ተሣታፊዎቹ እና ተጫራቾች አምርቶ ይቅርታ አድርጉልኝ ስላጉላላሏኋችሁ ይቅርታ አጠይቃለሁ ይህ ቤት ተሸጦ በፍርድ ቤት እንዲከፈለኝ የታዘዘውን ነገር ትቼዋለሁ እነዚህ ለእህል ያላነሱ ለትምህርት ያልደረሱ ልጆች ላይ መጨከን አልሆንልህ አለኝ ሰውየው በራሱ ድክመት ልጆቹን ዕዳ ላይ ከትቶ ያሳነሳቸው ሳይበቃ እኔም ተባባሪ ሆጄኝ በማይመለከታቸው ነገር እንዲቀጡ አልፈርድም ትቼዋለሁ የማተሚያ ቤት ዕዳዬንም አኔው ራሴ እከፍላለሁ ብሎ ሣፃያ አምስት ሺህ ብሩን ይቅር ብሎት ወጣ ይህ ታሪክ ብዙ ሰው አያውቀውም በቦታው የነበሩ ሰዎች ካልሆኑ በቀር ይህን የነገረኝ በፅለቱ በቦታው የተገኘ እና ቤቱን ለመግዛት ዝግጁ የነበረ አንድ የታወቀ የመርካቶ ነጋዴ ነው አቶ አበጀ። መክ ከተርጓምያን ጋር እየተግባቡ ሥራዎቻቸውን እየተቀበሉ መሥራት ቀጠሉ እኔ ብቻዬን ሆንኩ አየር ባየር ሥራውን ቻሉበት ማተሚያ ቤት ደግሞ ዕዳ ነበረብኝ በአንድ ጊዜ ከተለያዩ ግለሰቦች የተቀበልኳቸውን ሥራዎች ማተሚያ ቤት አስገብቼቫ መጽሐፎቹ ታተመው ቢወጡም የሥርዓት ለውጥ መጣና ኢሕአዴግ ገባና የሰው ፍላጐት ወደ ፖለቲካ ዞረ አንባቢው የመለስ ዜና ወይም የመንግሥቱ ዝና ካልሆነ በቀር ማንበብ ታክተው ልብ ወለድ አለን ስንላቸው ሁሉም ገላምጦን ማለፍ ጀመረ በመጽሐፍ ንግድ ነበር ታክሲ የገዛሁት በመጽሐፍ ንግድ ነበር ሁለት ቤት የሰራሁት በንግድ አቅሜና አቋሜ አንቱ ተብዬ ነበር ኋላ ግን ተገላበጠ ማተሚያ ቤቶች ማንቁርቴ ላይ ቆሙ ቀኑን ሙሉ አፋችንን ከፍተን መዋል ሆነ በአጉል ጊዜ ለኅትመት ያዘዝኳቸው መጻሕፍት የጭንቅ ባለቤት አደረገኝ ታመምኩ የስድስት ልጆች አባት ነኝ ስሜ በክፉ የማይነሣ አሁን ግን ከዚህም ከዚያም ዕዳህን ክፈል የሚለኝ በዛ በመጥሪያ በክስ በአቤቱታ ብዛት ልቤም ሱቄም ደጄም ተጨናነቁ የመንግሥት ለውጥ አከስረኝ ተከሰስኩና ፍርድ ቤት ቆምኩ ንብረቱ በሐራጅ ይሸጥ ተባለ ተባለ ምን የመሳሰሉ እና እኔ ያሳተምኳቸው መጻሕፍት በርካሽ ዋጋ በየመንገድ ዳር መሸጥ ተጀመረ ከዚያ በፊት አንድ ሰው አስፋልት ዳር ቆሞና ጮክ ብሎ አላየንም አልሰማንም እንዳትሉ አስር ብር የነበረው መጽሐፍ በሶስት ብር የሚባል ነገር አልነበረም በእኔ ሥራዎች ተጀመረ ቀስ በቀስ ወጣሁ ከሙያው ከምወደው ሙያ ተለየሁ የመንግሥት ለውጥ አንዳንድ ጊዜ ብዙ ያልታሰቡ ደጆችን ያንካካል የብዙ ለፍቶ አዳሪዎችን ኪስ ያራቁታል ጭቅጭቅ ሲበዛ ከቦታው ራቅኩ መንግሥትም እዚያ የነበርነውን ነጋዴዎች ውጡ ውረዱ ተነሱ ተቀመጡ እያለ በሚያራኩትበት ጊዜ እኔ መኪናዬን እየሸጥኩ ነበር ሱቄን እየሸጥኩ ነበር ቤቴን በሃህፃራጅ ለመሸጥ ማስታወቂያ እያስነገርኩ ነበር ችግር ሾልኮ የሚገባበት ቀዳዳ አይታወቅም አሁን አንዱን ልጄን ተጠግቼ እየኖርኩ ነው አሁን እግዚአብሔር ይመስገን ደህና ነኝ ለሀገሬ ውለታ እንደሠራሁ ይስማኛል ፊደል ከማራባት ውጪ ምን ማድረግ እችል ነበር።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

Commentaires:


memezon

Options de téléchargement | Convertir en PDF | Livre du jour

© dirzon | Conditions d'utilisation | Intimité | Sur | Services | Contact