Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ዎ ጨ ዶሬሃ ወዷጋ ዐኃ ኦኦ ሀቅን ም ፍ እሌ ነ ዉይ ወ ሄ ህያ ሠዎ ፌኪዚ ዕው ረ ይ ርዳፅ ፉ ዕጮ ረፍ ኤፍ ር። ከኔ በከካገተ ውስጥ ሁከት ታካካቅ ነገርሮችነ ትቸካችኣከሁ ከገዘኛው የከካህ ክታብ ነው ዘርሱም የዘካህ ገመጽ ነው። ዎጋ ኢማም አህመድ በዘገቡት ደግሞ አቡሰዔድ አል ኹድርይ ሯሯ የሚከተለውን ሐዲስ አስተላልፈዋል የከካህ ጽሐፍ በሰማይ ጠዩምጽር የተከቀቀ የዘካህ ገመድጽ ነው። በማከት ምካበ ሰጡ የዘካህ ወክክተሻም ይህ ቁርዛነ ገጩኩ ነው ዘገዜ ጫፍ በከክካህ ከጅ ነው ኬካኛውጡ ጫፍ ገሞ በከናነተ ከጅሹ ነው። ዐሙዕፈም መጎፈረ ዕሃሆ ዕው ዝሐው ላሶያ ጩ ኦል ረ። ቀጥተኛ የክሆነውገ መኀገጽ ይህ ትበክከሻው መኀገጽ ነው ከኩ ጥሪ ርክኩ የዘካህነ ገመጽ ዘጥብቃችሁ ዙ የክካህ ገመጽ በከርገጥ ቁርካገ ነው ድያዳሪሚፀዐ ይህ የተዘረጋ ገመድ ቁርኣን የሰውን ልጅ ለመምራት ለማስተካከል አማኞችን ለመገሰጽ በደረቶች ውስጥ ያለውን በሸታ ለመፈወስ ለቁርኣን ባለቤቶች በረከትን ብርሃንን እና ነጸብራቅን ለማጎናጸፍ አላህ ያወረደው መንገድ ነው። ይህም ጋወፉጵ ፈማ ታፉፍረ ፊርሪፉቻ ቻሰዋም ታ መሮኃሪረኙ ያሜሰቃ የአላህ ቃል ትርጉም ነው። ሠሠህ ሠዩረዲያታለዉ ሓሂም ይህ ስለቁርኣን ንግግር ስለተሰጠው ደረጃ ስለሚያስገኘው ፍሬ ውጤቱ ስለኣዳቦቹ ከእርሱ ጋር ባሪያው ሊናረው ስለሚገባው ስርዓት ያብራራንበት ነው።
ቓ ይህ የአማኖች ስንቅ የቀልባቸው ሩህ የነፍሳቸው መብቃቂያ ነው የሰው ልጅ ትከከለኛ የሆነውን ህይዎት በተከበረው ቁርኣን ካልሆነ በቀር በሌላ መንገድ ሊያገኘው አይችልም ለዚህ ነው አላህ ቁርኣንን በበርካታ ቦታዎች ሩህ በማለት የጠራው አላህ በተከበረው ቁርኣናዊ አንቀጽ የሚከተለውን ተናግሯል ርሽጅበ በሽ ሽይ ዓቅ በፎ ወጋ ነሪ ነሪ ሪ። ነ ጌታችን አላህ ጥበበኛ የሆነውን ወህይ ታላቅ የሆነውን ተግሳጽ የተከበረውን ቁርኣን ጭም በማለት ሰይሞታል ትከከለኛ የልቦና ህይዎት በቁርኣን እንጅ በሌላ ሊረጋገጥ አይችልም ወህይ የሚያወርድ የሆነውን መላኢካ ጅብሪልን ጭም በማለት ጠርቶታል አላህ በተከበረው ቁርኣናዊ አንቀጽ የሚከተለውን ተናግሯል ራ ኦቅ እርሱ ታማኙ መንፈስ ጅብሪክ አወረደው ሆሪ። ሯ በቁርኣን ካልሆነ በቀር ልቦና ህያው መሆንን የህይዎትን ጣፋጭነት ማጣጣምን በዚህች ምድራዊ ዓለምም ይሁን በወዲያኛው ዓለም ደስታ ማግኘትን በፍጹም አትትልም ያለቁርኣን በእርሱም ያለመስራት የሰው ልጅ የሚኖረው ህይዎት ትከከለኛ ህይዎት ሳይሆን የእንስሳት ህይዎት ነው በዚህ ምከንያት አላህ በተከበረው ቁርኣናዊ አንቀጽ የሚከተለውን ተናግሯል ዝ አካቸው ከፊካችሁም ከከፊኩ ጠካት ሲሆን ሁካችሁም ከአርሷ ውረዱ ከእኔም የሆነ መሪ ቢመጣካትሁ መሪየን የተከተከ አይሳሳትም አይቸገርምም። ሙ ከመሳሳት ነጻ ሆነ ማለት ቀን የሆነውን ጎዳና ተመራ ማለት ነው ከውስብስብ ችግሮች ነጻ ሆነ ማለት ደግሞ መልካም ህይዎትን ተጎናጸፈ ማለት ነው ቅኑን ጎዳና እንዲሁም መልካምን ህይዎት ለመጎናጸፍ የፈለገ ቁርኣንን አጥብቆ ይያዝ አላህ በተከበረው ቁርኣናዊ አንቀጽ የሚከተለውን ተናግሯል ሥሥ ሠ ሠቱ ጧሃ ቁርኣንን ባንተ ካይ አንድትቸገር አካወዉረድንም። ይህን አባባላቸውን ለማስተባበል የሚከተለውን ቁርኣን አላህ አወረደ ፈሪ ዕነሠኔ ጧሃ ቁርኣንን ባገተ ካይ አገድችቸገር አካወረድንም። አላህ በተከበረው ቁርኣናዊ አንቀጹ የሚከተለውን ተናግሯል ጆህ አ ፁ ፈቃ ሠኔ ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአካህ ኬካ ዘንድ በነበረ ናሮ በርሱ ውስጥ ብዙን ሀዐከያየት ባገኙ ነበር። በቁርኣን ውስጥ ህግጋቶች ትዕዛዛትና ከልከላዎች ተወስተዋል የአላህ ባሮች በዚህ ዓለምም ይሁን በወዲያናው መልካምን እንደሚጎባጸፋፉ ተወስቷል አላህ በበርካታ ቦታዎች ላይ የቁርኣን አንቀጾች ሣሂጸይ ግሳሌ በሚል ስያሜ ከጠራው ከተከበረው ቁርኣን የራቁ ሰዎች ከዝንጉዎች እንደሚሆኑ ይጠቁማል ማለት ነው። ኢብን አል ። ልብ ለመልካም ነገርች ከተገጠመች የትሩፋቶች ሁሉ ምንጭ በመሆኗ ረቢዕ ለምለም የተዘረጋው የከኪዘ ገጠ ልት ዴዴዴቭ ቁ ጨፌ በሚል ቃል ተገለጸች የአላህ መልክተሻ የሚከተለውን ተናግረዋል ላ ኒ ህፅፅ ጩ ጩጨህ ጳኢሬጩል ቁሬ ረቃ ረ ነ። ለዚህ ነው በርካታ የእውቀት ባለቤቶች የሚከተለውን የአላህ ቁርኣን እንደሚከተለው የተረጎሙት ቋፍ ዌ ራ ህጄ ኢሬ ዶ ጋኔ ኢነቢያ መጽፋፉን የሰጠባቸው ተገቢ ንባቡን ያነቡታክ አነቢያ በርሱ ያምባኩ ራሠ ትክከለኛ የቁርኣን ንባብ በሶስት ነገሮች ካልሆነ ሊሟላ አይችልም ኛ ቁርኣንን ባማረ ሁኔታ በማንበብ እና በቻለው አቅም በቃሉ በመሸምደድ ኛፁ መልዕከቱን በመገንዘብና በመረዳት የተዘረጋው የከኳ ገበ ራኤ ጨ ጨመ ሠሬዴ ፋኣኝ ዳ ይህ ዉወዉደአገተ ያወረድነው ብሩከ መጽሐፍ ነው አገቆቂጾዌቼንነ ኢንዲያስተነትኑባ የአኢምሮርዎች ባከቤቶችም እንዲገሰጹ አወረድነው ። የተዘረጋው የከኪዘ ገጠ ትል ዴዴዴኤ ዴቭ ፋ ይህን አስመልክቶ ኢብን አል ። መ» ኢብን አል ። ነፍሱ በአላህ ላይ አንዳትመካ ድከመት የሚሰማት ከሆነ የሚከተሉትን የአላህ አንቀጾች በማስተንተን ደጋግሞ ይቅራ ር በአካህም ካይ የሚጠጋ ሰው እርሱ በቂው ነው ጦሠ ቻ አ ምአመባንም ኢሚማቫችትምሎ እአገደሆናችሁ በአካህ ካይ ተመኩ ግፅ ባዕድ ሴቶችን በመመልከት የተፈተነ ወይም በሴቶች ፈተና ቅት ውስጥ የገባ ሰው የሚከተለውን የአላህ ቃል ከልቡ እስኪሰርጽ ድረስ በደንብ አስተንትኖ ያንብብ። የተዘረጋው የከኪዘ ገጠ ትተ። ዴዴ ዴጮቭ ፋ አርሱ በቁርኣን የተሟላ ጥቅም ሊያገኝ ዘንድ በቅድሚያ እንዴት ተጠቃሚ አንደሚሆን ማወቅ አለበት ይህን አስመልከቶ አንድ ሰው በቁርኣን ተጠቃሚ ይሆነ ዘንድ ኢብን አል ። በጣም ሰፊ ከመሆኑ አኳያ በዚህ መጠን ካወሳን መልካም ጠቀሜታ በአላህ ፈቃድ ይኖረዋል ብለን ተስፋ እናደርጋለን የተዘረጋው የከኪዘ ገጠ ትተ ዴዴ ዴቭ ፋ የተከበረውን ቁርኣን የልቦናችን ጨፌ የደረቶቻችን ብርሃን የሀዘናችን የሀሳባችን አና የጭንቀታችን መወገጃ እንዲያደርግልን በቁርኣን ተጠቃሚ የእርሱም ባለቤትና የአላህም ወዳጆች እንዲያደርገን ቁርኣንን ለእና መረጃ እንጅ በእካ ላይ መረጃ እንዳያደርግብን እርሱ በሚወደው ሁኔታ ለማስተንተን በእርሱም ለመስራት እንዲገጥመን በዚህ ምድራዊ ዓለምም ይሁን በወዲያካናው ዓለም የመልካም ባለቤቶች እንዲያደርገን በመልካም ስሞቹ በከፍተኛ ባህሪያቶቹ ከእርሱ በቀር በእውነት የሚመለክ አምላከ የሌለው በመሁሆኑ የታላቁን ዓርሽ ባለቤት አማጸባለሁ።